Latest Press Release | |
Press Release | |
News Flash | |
Photo Gallery | |
What’s up @ET Monthly Newsletter | |
Ethiopian Factsheet | |
Performance Report | |
Tender Documents | |
Contact Us | |
Subscription |
Invitation of Re-Advertisement
Bid No.: SSNT-T163
Ethiopian Airlines Group wants to invite interested Contractors BC-1/GC-3 and above Grades for the construction of the below project,
Any Construction company legally established with renewed trade license, renewed certificate of registration from Ministry of Construction, Tax clearance and VAT registration certificate and Tax Payer Identification Certificate (TIN) can get the tender document.
Bidders should deposit ETB 200.00(Two hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T163to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
All bidders are required to submit bid bond ETB 300,000.00 (Three Hundred Thousand birr only) in the form of bank guarantee or certified payment order (CPO).
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on November 22, 2019 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department
Tel. 011 517 4258
Attn: Emiru Genanaw
E-mail: EmiruG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T163
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ብቁ የህንፃ ሥራ ተቋራጭ(BC-1) ወይም የጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (GC-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ)ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ስራዎች ለማሰራት ይፈልጋል::
• Construction of Apron & Works Stand Platform, Small Vehicles Parking by Hangar No 6, Site Road from Engine Maintenance Shop, Failure Investigation & Renovation of Cargo Apron and Service Road
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የታደሰ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00 (ሶስት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
ጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T163 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ሕዳር 12 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ለእምሩ ገናናው
በስልክ ቁጥር 011 517 4258
ኢ-ሜይል: EmiruG@ethiopianairlines.com
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid, Tender ref no. SSNT-169
Emiru Genanaw
Senior Strategic Sourcing & CA officer II
Strategic Sourcing (non-technical) and Contract Administration
Ethiopian Airlines, Headquarters, Bole International Airport
E-mail:EmiruG@ethiopianairlines.com
The Ethiopian Airlines Group reserves the right to accept or reject any or all bids, to alter, amend or cancel this request if deemed to be of the interest, to annul the bidding process, and to reject all Bids at any time prior to contract award, without thereby incurring any liability to the affected Bidder or Bidders.የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
|
ምድብ - 1 |
መለከያ |
የጨረታ ማስከበሪያ(bid bond) |
1 |
የተለያዩ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ኪቦረርዶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በቁጥር |
5,000.00 |
2 |
የተለያዩ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ማውሶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በቁጥር |
5,000.00 |
3 |
ያገለገለባዶየዱቄትመየዣከረጢቶች(የሁለት ዓመትኮንትራት) |
በቁጥር |
5,000.00 |
4 |
የገለገሉእናየተቀደዱየተለያዩጋዜጦችእናመፅሔቶች(የሁለት ዓመትኮንትራት) |
በኪሎ |
30,000.00 |
|
ቀጥሎ የተጠቀሱት ዕቃዎች ጨረታ የሚከናወነውለአንድ ጊዜ ብቻ ይሆናል |
|
|
5 |
ድብልቅ የሆኑ ያገለገሉእናየተሰባበሩ ፕሪንተሮች፣ አሮጌ ሞዴል ኮፕዩተሮችና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች |
በጅምላ |
20,000.00 |
6 |
የገለገሉእናየተሰባበሩ ወንበሮች እና ጠረፔዛዎች |
በጅምላ |
10,000.00 |
7 |
ያገለገሉ የአውሮፕላን የእስፖነጅ መቀመጫ እና መደገፊያ ( Cushions) |
በቁጥር |
10,000.00 |
8 |
የገለገሉእናየተሰባበሩ የማይካ ትሪ ሣህኖች |
በኪሎ |
5,000.00 |
9 |
የገለገሉእናየተሰባበሩሙቅ ውሃ መያዣዎች (hot Jugs) |
በቁጥር |
5,000.00 |
10 |
ሆይስት ማሽኖች ባሉበት ሁኔታ(Hoist Machines) |
በቁጥር |
50,000.00 |
11 |
ያገለገሉ ካሜራ ከነፍላሽና ቻርጀር |
በቁጥር |
1,000.00 |
12 |
ያገለገሉ ከቆዳ የተሠሩ የአውሮፕላን የመቀመጫ እና የመደገፊያ ልባስ |
በቁጥር |
10,000.00 |
13 |
የእግር ኳስ ሜዳ ሣር ባለበት ሁኔታ |
ባለበት |
10,000.00 |
14 |
የተለያዩ ዓይነት እና መጠን ያላቸው የኤሌክትሪክ ገመዶች እና ኬብሎች |
በኪሎ |
10,000.00 |
15 |
የተለያዩ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ላፕቶፕች(Laptops) |
በቁጥር |
5,000.00 |
16 |
የተለያዩ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ሞባይሎችና ታብሌቶች |
በቁጥር |
1,000.00 |
17 |
ያገለገሉ የተለያዩ መጠን ያላቸው የመኪና ባትሪዎች |
በቁጥር |
10,000.00 |
18 |
የተለያዩ ያገለገሉ እና የተሰባበሩ የፕላስቲክ ፓሌቶች እና ፎርማይካ ሣጥኖች |
በኪሎ |
10,000.00 |
19 |
ያገለገሉ የሴት የቆዳ ቦርሳዎች |
በቁጥር |
5,000.00 |
20 |
የተለያዩ ያገለገሉ መካከለኛ ሻንጣዎች |
በቁጥር |
5,000.00 |
21 |
የተለያዩ ያገለገሉ አነስተኛ ሻንጣዎች |
በቁጥር |
5,000.00 |
22 |
የተለያዩ ያገለገሉ ዩፒኤስ ከነባትሪው |
በቁጥር |
5,000.00 |
ማሳሳቢያ፡-
ሀ- ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን አሥር በመቶ(10%) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጥቅምት 27 ቀን 2012 ዓ.ም በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SAT010/003/12 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) በመያዝ የጨረታ ሰነዱን ጥቅምት 25፣ 26 እና 27 ቀን 2012 ዓ. ም ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር ድረስ መጥተው መውሰድ ይችላሉ፡፡ ወይም ደረሰኝ ኮፒውን(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መክፈቻ ቁልፍ (password) ማግኘትና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድህረ ገፅ ላይ በሚከተለው ሊንክ መሰረት ዳውንሎድ በማድረግ መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ለ- ከተራ ቁጥር “1 እስከ 4” ለተጠቀሱት ዕቃዎች ተጫራቾች የሁለት ዓመት ኮንትራት ዉል መግባት የሚኖርባቸዉ ሲሆን ድርጅቱ ዕቃዎቹ በሚጠራቀሙበት ጊዜ ሲጠራቸዉ መጥተዉ የማንሳት ግዴታ አለባቸዉ።
ሐ- ከተራ ቁጥር ‘’5- 23’’ የተጠቀሱት ዕቃዎች ጨረታ የሚከናወነው ለአንድ ጊዜ ብቻ ይሆናል::
መ- ተጫረቾች የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና ሰነዱን በሚገዙበት ወቅት (ጥቅምት 25፣ 26 እና 27 ቀን 2012 ዓ. ም) መመልከት ይቻላል።
ሰ- ሰነዱ በሚሸጥበት ወቅት የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና ላልቀረቡ ዕቃዎች የጥቅምት 28 ቀን 2012 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ላይ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመልከት ይቻላል።
ረ- ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ የሚወዳደሩበትን የዕቃ ዋጋ በሚነበብ ሁኔታ ከሞሉ በኃላ በፖስታ (Envelope) በማሸግ እና የሚወዳደሩበትን የዕቃ አይነት እንዲሁም የራሳቸውን ሙሉ ስም ፖስታው (Envelope) ላይ በመፃፍ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር እስከ ኅዳር 2 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ቀኑ 10:00 ሰዓት ድረስ ብቻ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
ሠ- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምር ሲሆን ፤ የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙት ዕቃ ተ.እ.ታ. የመክፈል ግዴታ አለባቸው። እንዲሁም ክፍያዎችን ሲፈፅሙ የቲን ቁጠር /TIN/ ማቅረብ አለባቸው።
ሸ- ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች ያሸነፉ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ሙሉ ዋጋ በቅድሚያ በመክፈል ዕቃዎቹን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ይህ ባይሆን ግን ድርጅቱ ጨረታውን የሚሰርዝ መሆኑን እና ለጨረታው ማስከበሪያነት ያሳዙትንም ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ የሚሆን መሆኑን ያሳውቃል።
ቀ-በትክክል የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
በ- ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ፣ ኀዳር 4 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት ይሆናል።
ተ -ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠመረጃእናሰነድለመግዛትእነዚህንስልክቁጥሮችይጠቀሙ
ስልክ ቁጠሮች: + 251-115-17-88-24, +251-115-17-85-63, +251-115-17-41-18, +251-115-17-81-18
Invitation to Tender
Bid Announcement No.: - SSNT- T159
Ethiopian Airlines Group is desirous to invites all interested contractors to participate in the bid for Jimma Abajifar airport police watch tower.
Legally established contractors Grade 5 BC/GC-5 and above, who have valid and renewed for 2011EC trade license, construction work certificates, VAT & Tax Registration Certificate, Tax clearance certificate and Suppliers registration certificate canparticipate the bid.
Any interested bidders should deposit non- refundable ETB 200.00(Two hundred) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T159 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit ETB 90,000.00(Ninety Thousand Birr) as a bid bond in the form of unconditional bank guarantee, or certified payment order (C.P.O.). The deposit cheques received from unsuccessful bidders will be returned.
The Bid must be delivered in separate sealed envelopes in one original & copy of the document to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 18th November 2019 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date18th November 2019 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives. All copies of the bids shall be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES “both for the “The Technical Proposal” and “Financial Offer” For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department
Tel. 011 517 8918/4918
E-mail:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel this bid entirely or partially without prior notification.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T159
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፈያ የፖሊስ ጥበቃ ማማ ለማደስ በደረጃ 5 BC/GC 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል:
ስለሆነም በሙያው ዘርፍ የ ታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው: የምዝገባ ወረቀት ያለው: የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕጨረታቁጥርSSNT-T159 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል:ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ::
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 90,000.00 (ዘጠና ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ህዳር 7 ቀን 2012 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትአዲስአበባበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመስሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብ በተመሳሳይቀን ህዳር 8 ቀን ቀን 2012 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሁሉም የጨረታ ሠነዶች(ቴክኒካል ፕሮፖዛል,ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል እና ሲፒኦ ) ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115178918/4918
ኢ-ሜይልBirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid / ref no. SSNT-165
Ethiopian Airlines Group hereunder referred as (ET GROUP) is desirous of engaging a contractor for the Procurement of Plant, Design, Supply, Installation and Test commissioning of 132kv Sub Station and Power Transmission Project at Addis Ababa Airport.
Emiru Genanaw
Senior Strategic Sourcing & CA officer II
Strategic Sourcing (non-technical) and Contract Administration
Ethiopian Airlines, Headquarters, Bole International Airport
E-mail:EmiruG@ethiopianairlines.com
Tel: +251115174258, Fax: (251-011)6610522
Emiru Genanaw
Senior Strategic Sourcing & CA officer II
Strategic Sourcing (non-technical) and Contract Administration
Ethiopian Airlines, Headquarters, Bole International Airport
Tel: +251115174258, Fax: (251-011)6610522
The Bid comprising of technical and financial document (for the Procurement of Plant, Design, Supply, Installation and Test commissioning of 132kv Sub Station and Power Transmission Project at Addis Ababa Airport) must be delivered in separate sealed envelopes in two copies as original & copy of the document to the address given above on or before November 20, 2019. All copies of the Bids shall be submitted in separate envelopes i.e. the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” both for the “The Technical Proposal” and “Financial Offer”. The bid bond shall be part of the technical offer but in a separately sealed envelope.
በድጋሚ የወጣ የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T155
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ውስጥ የሚገኘውን ክፍት ቦታ ለሴቶች የውበት መጠበቂያ አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T155 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ፕሮኪውርመንትእናሰፕላይቼይን ማኔጅመንትክፍል
ለእምሩ ገናናው
በስልክቁጥር 011 517 8953/4258
ኢ-ሜይል: EmiruG@ethiopianairlines.com
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡
Invitation of Re-Advertisement
Bid Announcement No.: - SSNT-T155
Ethiopian Airlines Group intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel for Women Beauty Salon service.
Any legally established bidder with renewed business license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year taxpayer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T155 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on October 25, 2019 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department
Tel. 011 517 4258/8953
Attn: Emiru Genanaw
E-mail: EmiruG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to Bid
Bid No.: SSNT-T 156
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Consultant Firms for Study Design and Construction Supervision and Contract Administration of Flood Hazard Mitigation Measures at Hawassa Airport,
A General Water Resource Consultant company legally established in Ethiopia who can present;
a. Shall provide Renewed Trade License for 2011 E.C,
b. Shall provide Renewed Certificate of Registration from Ministry of Water, energy and Irrigation as Category -1 and,
c. Shall provide Valid Tax clearance
d. Shall provide VAT registration certificate
e. Shall provide Tax Payer Identification Certificate (TIN) can get the tender document.
f. Shall provide Valid Registration Certificate from Ministry of finance and Economic Development to participate in public tenders
Bidders can get the tender document in 30 consecutive days from tender floatation time and should deposit ETB 100.00 (One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T156 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277 (E-99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the email address E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com; TsegenetF@ethiopianairlines.com and immediately you will get the Tender document through your E-mail address.
All bidders are required to submit bid bond ETB 20,000.00 (Twenty Thousand Birr) in the form of Unconditional Bank Guarantee, or certified payment order (C.P.O) and must be submitted at the address of Strategic Sourcing Non Technical and Contract Administration section. The Submission of the bid Security shall be in Separate envelope final sealed in the outer envelope.
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer in separate sealed envelop. The sealed bid documents shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section non technical not later than the stated date and time in the tender document. Bidders shall Follow the Instruction to bidders stated in clause ITC 24
The bid will be opened at Ethiopian Employees cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing Non-technical section
Tel. 011-517-4028 P.O. Box 1755
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T156
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አጠቃላይ የውሃ ሐብት ምህንድስና ዘርፍ ደረጃ አንድ(General Water Resource Consultant, category-1) አማካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሃዋሳ ኤርፖርት የጎርፍ አደጋ መከላከል ፕሮጀክት ስራ የማጥናት፣ የዲዛይን እና የግንባታ መቆጣጠር እና የውል አስተዳደር ስራ ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም
1.ከውሃ ፣ኢነርጂና መስኖ ሚኒስቴር የ 2011 ዓ.ም የታደሰ የውሃ ሐብት ምንድስና ዘርፍ ደረጃ አንድ (General Water Resource Consultant, category-1) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፤
2. በዘርፉ ለመስራት የ 2011 ዓ.ም ከንግድ ሚኒስቴር የተሰጠ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ
4. የዘመኑን ግብር የከፈለ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፤
5. የመንግስት መስሪያቤቶች በሚያወጡት ጨረታ ውስጥ ለመሳተፍ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችል
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 ( ሃያ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ቅድመ ሁኔታ የሌለው የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: የጨረታ ማስከበሪያው በተለየ ኤንቭሎፐ ከኦርጂናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር መቅረብ አለበት::
አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T 156 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴክኒካሉን እና ፋይናንሻሉን በተለያየ ፖስታ በማሸግ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል የጨረታ ሰነዱ ላይ በተጠቀሰዉ የማስገቢያ ቀንና ሰዓት መሰረት ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩብ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ዲፖርትመንት
በስልክ ቁጥር 011 517 4028
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com /
TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T157
Ethiopian Airlines Group (EAG) -Ethiopian Airports service whose principal address is at Addis Ababa, Ethiopia, P.O. Box 1755 (here after called EAG) wishes to release bid for Design-Build Airport Rescue and Firefighting Station Building and Access Road and Maintenance Work of Terminal Building and Support Offices at Bahir Dar International Airport. The project is located in Amhara Regional State, Bahir Dar Town.
The scope of the work consists the design and construction of the following major facilities:
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
1. Any legally established bidder with renewed business license, valid and renewed certificate of registration from authorized body in category GC/BC-2 and above, trade license, value added and tax registration certificate and tax payer certificate can get the tender document.
2. Bidders should deposit non-refundable ETB 200.00 (Two Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T157 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
3. Bidders should submit bid security bond of birr 40,000 (Forty Thousand Birr only) in the form of CPO drawn by Ethiopian Bank or unconditional bank guarantee in the name of “Ethiopian Airlines Group’’. Any insurance guarantee shall not be accepted.
4. Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer on November 5, 2019 at 3:00pm. The bid will be opened the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Bole international airport Employees Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178025/8953
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T157
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የኤርፖርት የድንገተኛ እሳት አደጋ መከለከያ ህንፃ እና የመዳረሻ መንገድ የዲዛይን እና የግንባታ ስራ እንዲሁም የመንገደኞች ማስተናገጃ እና ማረፍያ እና ድጋፍ ሰጭ ህንፃ ጥገና ስራ በጫረታ ማሰራት ይፈልጋል። የፕሮጀክት ቦታ አማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ባህር ዳር አለም አቀፍ ኤርፖርት ውስጥ፡፡
አጠቃላይ ስራው የሚከተሉትን መሰረተ ልማቶች የዲዛይን እና ግንባታ ስራ እነዲሁም የጥገና ስራ ያካትታል፡፡
· የኤርፖርት የድንገተኛ እሳት አደጋ መከለከያ ህንፃ የዲዛይን እና የግንባታ ስራ፡፡
· ከድንገተኛ እሳት አደጋ መከለከያ ህንፃ ወደ መንደርደርያ ሜዳ እና ኤፕረን የመዳረሻ መንገድ የዲዛይን እና የግንባታ ስራ፡፡
· የመንገደኞች ማስተናገጃ እና ማረፍያ እና ድጋፍ ሰጭ ህንፃ የጥገና ስራ በቀረበው/በተያያዘው የስራ አይነት እና መጠን እንዲሁም በባለቤቱ ያልታዩ ስራዎችን ያካትታል፡፡
· ከላይ ከተዘረዘሩት ስራዎች ጋር ግንኙነት ያላቸው የማፋሰሻ እና የስትራክቸር የዲዛይን እና የግንባታ ስራ፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
1. ማንኛውም በአጠቃላይ ወይም በህንጻ ግንባታ ስራ ደረጃ ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆነ ፣ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T157 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትንየ ገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
3. በጨረታው የሚካፈል ማንኛውም ተጫራች ለሚጫረትበት(ስራ)ብር 40,000 (አርባ ሺህ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ የሚቀርብ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴክኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ፎቶ ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ ጥቅምት 25 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየርመንገድ የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-8025
011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T158
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of health care service providers at different capacity and specialty as indicated below for three (3) years contractual purchase agreement.
No |
Type/Specialty |
Preferred location |
1 |
Medical Centers |
Addis Ababa |
2 |
Optometry shope |
Addis Ababa |
3 |
Special Eye Clinics |
Addis Ababa |
4 |
Physiotherapy centers |
Addis Ababa |
Any health service provider legally established with renewed trade license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate, have one year and above working experience can participate the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T158 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get tender document
The sealed bid document shall return to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than November 7, 2019 at 3:00 PM. The bid will open on the same date at 3:30 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For Further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply Chain Management Department
Tel. 011 517 4258
Attn: Emiru Genanaw
E-mail: EmiruG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር SSNT-T158
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች ለሠራተኞች የጤና አጠባበቅ ሊሰጡ የሚችሉ የጤና ተቋማቶችን አወዳድሮ ለሁለት (2) ዓመት ውል ለመግባት እና አብሮ ለመስራት ይፈልጋል ፡፡
ተ.ቁ |
የአገልግሎቱ አይነት እና ዘርፍ |
አገልግሎቱ የተፈለገባቸው ቦታዎች |
1 |
የህክምና ማዕከላት |
አዲስ አበባ |
2 |
የመነጽር ቤቶች |
አዲስ አበባ |
3 |
ልዩ የዓይን ክሊኒኮች |
አዲስ አበባ |
4 |
ፊዚዮቴራፒ ማዕከላት |
አዲስ አበባ |
በአገልግሎቱ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ አንድ (1) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T158 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ጥቅምት 27 ቀን 2012 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
ለእምሩ ገናናው
በስልክ ቁጥር 011 517 4258
ኢ-ሜይል: EmiruG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT- T153
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞች መዝናኛ ክበብ እና ለካርጎ የዉጪ ደንበኞች የተለያዩ ምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለሶስት ዓመት በኮንትራት በስምምነት ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በምግብ አቅርቦት የሙያ ዘርፍ ለአንድ ዓመት የሰራ " ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው " የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT)ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡በጨረታው የሚያሸንፍ ተጫራች በከፊል የተዘጋጁ(Precooked) ምግቦችን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች /ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል:-
1. ያለ ምንም ብልሽት ወይም ጉዳት ምግቦችን ማመላለስ የሚችሉ ተሽከርካሪ መኪናዎች ሊኖራቸው ይገባል::
2. ተጫራቾች ሁለቱም ቦታዎች ላይ ማለትም ለሰራተኞች መዝናኛ ክበብ እና ለካርጎ የዉጪ ደንበኞች(በኪራይ) ወይም ለካርጎ የዉጪ ደንበኞች(በኪራይ) ብቻ መሳተፍ ይችላሉ::
3. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
4. ለተዘጋጁ ምግቦች ማሞቂያ እና ማቀዝቀዣነት የሚያገለግሉ በቂ ስቶቮች እና ፍሪጆች ሊኖራቸው ይገባል::
5. የመስሪያ ቦታውን ሙቀት የሚቆጣጠር ጭስ ማውጫ (Exhaust system) ማቅረብ መቻል አለበት:: እንዲሁም የመስሪያ እና የሚያቀርብበት እቃ ንጽሕናውን የጠበቀ እና በአየር መንገዱ መለኪያ (Standard) መሰረት መሆን አለበት፡፡
6. ተጫራቾች ጥራቱን የጠበቀ የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሰነድ ከጤና ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 14 2012 ዓ.ም ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT- T153 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል ፡፡፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ ጥቅምት 14 2012 ዓ.ም. ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ጥቅምት 14 2012 ዓ.ም. በ9:00 ይከፈታል፡:
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115178024/4028 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T153
Ethiopian Airlines Group intends to hire cafeteria of different traditional meals, Fast Foods, soft and hot drinks, different cakes, Salads and Juice for the cubicle built within its existing employee cafeteria facilities and at the Cargo area for the coming three years on a contractual basis.
The Cubicles will have a free of charge provision for electric power, water supply and drainage facilities. Caterers are expected to come with prepared/pre-cooked food that will require minimum preparation before serving. Any interested caterers are expected to provide the following minimum requirements to be eligible for evaluation:
v Any legally established café or restaurant; with a minimum of 1year experience and above, renewed trade license for the year 2011 E.C, valid certificate, VAT & Tax Registration Certificate and TAX clearance certificate.
v Having vehicles which are adequately equipped to move the food court without any risk of spoilage.
v Bidders can participate on both areas {(for Employee Cafeteria (Employee Main Cafeteria, Aviation Academy Cafeteria and MRO Cafeteria) and for Cargo Cafeteria (on rental base)}, or for Cargo Cafeteria (on rental base).
v Bidders must submit 20,000 Birr/Twenty Thousand birr/ as a bid security in the form of CPO or bid bond from any certified financial institution.
v Having well-equipped and sufficient food storage inside the cubical, both cold and hot storage.
v Establishment of exhaust system is important to regulate the inside cubical temperature and other equipment are necessary for hygiene and presentation of the food items for service.
v Bidders should submit Quality Assurance Certificate from authorized government organization.
v Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T153 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
v Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document for Technical and Financial offer until October 24,2019 for 30 consecutive days. The bid will be closed on October 24,2019 from the bid announcement date at 8:30 PM and will be opened the same date on October 24,2019 at 3:00PM at Employees Main cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178024/4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT- T152
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በመቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት የእሳት አደጋ መከላከያ ህንፃ አካባቢ የመዳረሻ መንገድ እና አጠቃላይ የሳይት ስራ በዲዛይን እና ግንባታ የውለታ አይነት (Design-Build) ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮች (Design Build Contractors) በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
1.በመንገድ ግንባታ (RC) ወይም በአጠቃላይ ግንባታ (GC) ከደረጃ 3 እና በላይ የሆነ እና የ2011 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በጨረታ ሰነዱ መሰረት አስፈላጊውን መረጃ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
2.የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00 /ሶስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
3.ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምር እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2012 ዓ.ም ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር (SSNT- T152) በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል ፡፡፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ (Deposit Slip) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜል ያገኛሉ፡፡
4. ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የቴክኒካል እና የፋይናነሺያል የመጫረቻ ሠነዳቸውን ዋናውንና ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል ከላይ እስከተጠቀሰው ጥቅምት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2012 በ9:00 ይከፈታል፡:
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 0115178024/4028/ በመደወል መጠየቅ ይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc: TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T152
The Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified bidders of contractors RC or GC – 3 and above for the Design Build of Access Road and General Site Work at Fire Station of Mekelle Alula Aba Nega International Airport.
All bidders should have relevant trade license valid for 2011 Ethiopian Calendar year, registration certificate from authorized government body and VAT Registration certificate valid for the year 2011 Ethiopian calendar.
Bidders must submit 300,000.00 Birr/Three hundred Thousand birr/ as a bid security in the form of
CPO or unconditional Bank Guarantee from any certified financial institution.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T152 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document for Technical and Financial offer from October 15, 2019 until October 15, 2019 for 30 consecutive days. The bid will be closed on October 15, 2019 from the bid announcement date at 2:80 PM and will be opened the same date on October 15, 2019 3:00PM at Employees Main cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178024/4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc: TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation for Tender: Brunei as General Sales & Service Agent(GSSA)
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Brunei as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Brunei.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Solomon Bekele
Area Manager Philippines, Ethiopian Airlines
Email : SolomonB@ethiopianairlines.com
Office: 12/F Frabelle Business Center , 111 Rada st, Lagaspi village , Makati City 1229
Telephone: +6328480978/ +639178879817
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Bid No.: SSNT-T 153
Ethiopian Airlines Group hereunder referred as (ET GROUP) is desirous of engaging a contractor for the Design Build of Seven Passenger Terminals and Support Facility Buildings at Jinka, Kombolcha, Shire, Robe Gode,Nekemt & Dembidolo Airports.
Firms are requested to inform ETG in writing e-mail no later than three days after receiving this letter, of the following:
ü Receipt of the Letter of Invitation and the RFP Document, and
ü Willingness to participate, At the following address:
Attention: Eshetu Ermias
Street Address: Ethiopian Airlines Group Head Office, Africa avenue, Bole International Airport
Floor/Room number: Procurement & Supply Chain Management Department
Town/City: Addis Ababa
PO Box No/Postal Code: 1755
Country: Ethiopia
Telephone: 011-517-4552
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Website:www.ethiopianairlines.com
The bid must be accompanied by a bid security of USD 400,000.00/Four Hundred Thousand US Dollars / or equivalent amount in an acceptable form expressed in a freely convertible currency, in the form of CPO or unconditional Bank Guarantee valid for 120 calendar days in the form provided in the Bid Document payable to the Employer at the first demand without any contestation whatsoever, and must be submitted at the address of stated above.
All copies of the Bids shall be submitted in separate envelopes i.e. the (Technical Proposal, Financial Offer, and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES” both for “The Technical Proposal” and “Financial Offer”. The bid bond shall be part of the technical offer but in a separately sealed envelope.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT- T146
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ ለ9 የክልል አየር ማረፊያ አጥር ግንባታ የሚሆኑ እቃዎችንበጨረታአወዳድሮለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነምከዚህበታችየተገለጹትንመስፈርቶችየሚያሟሉአምራቾች እና አቅራቢዎችበጨረታውላይእንዲሳተፉይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:- የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ፕሮኪውርመንትእናሰፕላይቼን ማኔጅመንትክፍል
በስልክቁጥር 0115178024/4028/ በመደወልመጠየቅይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc: TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T146
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to procure different construction building materials for 9 Regional Airports security fence workthrough bid.
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder can participate: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178024 or
011-5-174028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc. TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT- T145
የኢትዮጵያአየርመንገድየተለያዩየህትመት አገልግሎት ሰጪድርጅቶችንበጨረታአወዳድሮለሶስትዓመትበኮንትራትበስምምነትማሰራትይፈልጋል፡፡
በተጨማሪተጫራቾችከዚህበታችየተዘረዘሩትንማስረጃዎች /ሰነዶችማሟላትይኖርባቸዋል:-
ለተጨማሪማብራሪያ:- የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ፕሮኪውርመንትእናሰፕላይቼን ማኔጅመንትክፍል
በስልክቁጥር 0115178024/4028 በመደወልመጠየቅይቻላል::
ኢሜል: Helenn@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T145
Ethiopian Airlines Group intends to get potential printing service providers to different printing items for the coming three years on a contractual basis.
Any interested company with the following minimum requirements are eligible to participate on the tender.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178024/4028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
BID ANNOUNCEMENT
Bid Announcement No.: - SSNT-T149
The Ethiopian Airlines Group (ETG) wishes to collaborate with competent local suppliers which can supply Meat, Chicken, Dairy Products and various products of fruits and vegetables. The collaboration can be scaled up to a Public- Private Partnership platform in accordance with the results of the bid. Hence, this bid is announced for competent private business enterprises with demonstrated competence and experience in supplying these products. Hence, ETGis committed to create the opportunities for local suppliers with vendor development strategy, which can potentially scale up to Public-Private Partnership (PPP), for the items demanded by In-Flight Catering service of the Ethiopian Airlines Group.
Thus, Ethiopian Airlines Group requires comparing the sector with the following criteria, as it aims to develop this agreement in cooperation with local suppliers.
Requirements to participate in the bid: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel: 011 517 8953
E-mail: RFP@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር :- SSNT-T149
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ የምርት አቅራቢ የግል ድርጅቶችን እና የህብረት ሥራ ማኅበራትን በማበረታታት ሀገራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል:: በዚህ መሠረት የተለያዩየስጋ፣የዶሮ፣የወተትምርቶችንእና የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን ከሚያቀርቡድርጅቶችጋርለሦስትዓመታትየሚቆይአብሮየመሥራትስምምነትለመመስረትይፈልጋል፡፡ይህስምምነትበአየርመንገዱእናበአቅራቢድርጅቶችመካከልየጋራመናበብንየሚፈጥርእናለተቀናጀልማትየሚጠቅምሲሆን: ከዚህበታችየተዘረዘሩመስፈርቶችንየሚያሟሉበዘርፉየተሰማሩ ድርጅቶችንማወዳደርይፈልጋል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ፕሮኪውርመንትእናሰፕላይቼይን ማኔጅመንትክፍል
በስልክቁጥር 011 5178953
ኢ-ሜይል: RFP@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
INVITATION TO TENDER /Rebid/
Bid Announcement No. SSNT-T 142
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces who are willing to provide services for passengers available at Bole International Airports, expanded terminal for the following products /services for eligible bidders in rental or concession modality.
Legally established bidder who have renewed business license on the requested sector, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate having a minimum of 3 years’ experience on the felid (except Franchising & Baggage wrapping) can get the soft copy tender document from Ethiopian Airlines Airport building 3rd floor or by sending e-mail per the below address.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee with an amount of Birr 40,000 (forty thousand) for each available location codein the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer and CPO sealed in separate envelope. The bid will be closed on August 14, 2019 at 2:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM at Aviation academy auditorium in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group Addis Ababa, Ethiopia Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-5-17 4028
E-mail:WoldeM@ethiopianairlines.com/TsegenetF@ethiopianairlines.com
Website: www.ethipianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሚየወጣየጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T 142
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕበቦሌአለምአቀፍኤርፖርትየውጭሀገርመንገደኞችማስተናገጃ (ተርሚናል) ውስጥ የሚገኙትንክፍትቦታዎችከዚህቀጥሎለተዘረዘሩትአገልግሎቶችበጨረታአወዳድሮበኪራይወይምበገቢመጋራትአሰራርለማከራየትይፈልጋል፡፡
ስለሆነምማንኛውምተጫራችበሙያዘርፉበትንሹለሶስትዓመትየሰራ /ከፈሬንቻይዚንግ እና ከሻንጣ መጠቅለያ/ በስተቀር እና የሻንጣ፣ሌሎችእቃዎችየመጠቅለልናየማሸግአገልግሎት ue}k` / ፣በሚሳተፉበትየንግድዘርፍሕጋዊየንግድፈቃድ፣የንግድስምየምስክርወረቀት፣የታደሰየንግድምዝገባወረቀት፣ V.A.T/TIN የምዝገባምስክርወረቀትያለውእናየዘመኑንግብርየከፈለተጫራችበጨረታውመሳተፍይችላል፡፡
ተጫራቾችየጨረታማስከበሪያለጨረታለቀረቡቦታዎችለእያነዳንዳቸዉብር40,000 /አርባሽህብር/ በባንክየተረጋገጠቼክ /ሲፒኦ/ ባንክጋራንቲማስያዝይኖርባቸዋል፡፡አሸናፊውከተለየበኃላበጨረታውለተሸነፋትተጫራቾችያስያዙትየጨረታማስከበሪያወዲያውኑተመላሽይሆናል፡፡
ተጫራቾችየጨረታሰነዱንይህየጨረታማስታወቂያከወጣበትቀንጀምሮባሉትየስራቀናትከታችበተጠቀሰውየኢሜይልአድራሻበመላክ ወይም ከኢትዮጵያአየርመንገድ ኤርፖርቶች ድርጅት ህንጻ 3ተኛ ፎቅ የጨረታሰነዱንማግኘትይችላሉ፡፡
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድየእቃግዢክፍልእስከነሃሴ 8 ቀን 2011 ዓ.ምከቀኑ 8:30 ሰዓትድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመሥሪያቤት ኤቬሽን አካዳሚ ኦዲተሪዬም ውስጥበተመሳሳይቀንበ 9:00 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ ስትራቴጂክሶርሲንግክፍል
ስልክቁጥር 011-517-4028
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com / TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀ ነው፡፡
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቅያ
በፍ/ባለመብት በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት እና በፍ/ባለዕዳ ሩት ኤሌክትሮ ማካኒካል ኢጅነሪንግ መካከል ስላለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ የፌ/መ/ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁ.254772 16/05/2010 ዓ.ም እና በመ/ቁ 236637 9/01/2009 ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ቦሌ አየር መንገድ የሚገኝ የሰሌዳ ቁ.3-39931 አ.አ የሆነ መኪና በአራጅ ሽያጭ መነሻ ዋጋ ብር 300,000 (ሶስት መቶ ሺህ ብር ) ሆኖ የስም ማዞርያ ገዥ የሚከፍል መሆኑ ታውቆ ለሐምሌ 30 ቀን 2011 ዓ.ም በሐራጅ ይሻጣል። የተረጫራች ምዝገባ በ8;00 ሰዓት ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ ወዲያሁኑ ጨረታው የሚካሄድ ይሆናል።የሐራጅ ሽያጭ የሚካሄደው በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ደሬክቶሮት የጨረታ አደራሽ ውስጥ ሲሆን ፣ንብርቱን ተጫርተው መግዛት የሚፈልጉ ተጫራጮች ከጨረታው ቀደም ብሎ ባሉት አራት የስራ ቀናቶች ባለመብቱ ለማስጎብኘት በሚመርጣቸው ሶስት የስራ ቀናቶች በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ዳሬክቶሬት ሐራጅ ክፍል ድረስ ከጠዋቱ 3፣30 ሰዓት ብቻ በመገኘት እና ባለመብቱ በሚያቀርበው ትራንስፖርት ንብረቱን ለማጎብኘት የሚችሉ ሲሆን፣እያንዳዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን ግምት 1/4ኛውን በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርበታል ።ከ1/4ኛ አስበልጦም ሆነ አሳንሶ የሚመጣ ተጫራች በጨረታው አይካፈልም።በጨረታው አሸናፊ የሆነው ግለሰብ አሸናፊ የሆነበን አጠቃላይ ገንዘብ ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት።በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል ጌይን ተክስ እና ስም ይዛወርልኝ የሚል ጥያቄ ፣ሐራጁ ጎድቶኛል የሚሉ ጥያቄዎችን ዳሬክቶሬቱ የማያስተናግድ እና በችሎት የሚጠየቅ መሆኑን እንገልፃለን።
በኢፌዴሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ፍርድ
ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ዳሬክቶሬት
Invitation to Tender
Bid Announcement No.:- SSNT-T0060
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential suppliers for the purchase of office flower.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) years working experience canparticipate the bid.
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T0060 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit 1% of their proposal offer in the form of bid security in the form of CPO or bid bond. Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 9th August 2019 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date 9th August 2019 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918
E-mail: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የወጣየጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:-SSNT-T0060
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ማር ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውል ከሚያቀርቡ ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡
በሙያ ዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" አንድ (1) አመትና ከዛ በላይ የሰራ" የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡትን ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T0060በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ነሐሴ 03 ቀን 2011 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትአዲስአበባበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመስሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብ በተመሳሳይቀን ነሐሴ 03 ቀን 2011 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8918
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of USA as cargo General Sales & Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of USA. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Interested applicants can get the tender document from below ET, Regional Director Sales and Services USA office address:
Contact person: Nigusu Worku (Mr.)
Email: NigusuW@ethiopianairlines.com
Call mobile +19177969068
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T132
Ethiopian Airlines Group (ETG) is desirous of engaging pay per use Airport Lounge service provider for thepassengers at the newly constructed Terminal hall of Addis Ababa Bole International Airport (AABIA), Terminal 2.
Therefore, ETG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174028
E-mail: Helenn@ethiopianairlines.com
Cc. TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T134
Ethiopian Airlines Group intends to lease spaces available at Ethiopian Skylight Hotel Shenzhen Exhibition hall for selling of different products for eligible bidders.
Any legally established bidder with renewed business license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee with an amount of Birr 10,000.00 (Ten thousand birr) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T134 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on June 21, 2019 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T134
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በስካይ ላይት ሆቴል ሸንዘን ኤግዚቢሽን አዳራሽ ውስጥ የሚገኘውን የተለያየ ካሬ ክፍት ቦታ ለተለያዩ አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 /አስር ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T134 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ሰኔ 14 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4552
011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የከሰረው የፈንግ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት ጠባቂ ከዚህ በታች የተመለከቱትን እና ሌሎች በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች እና የግንባታ ግብአቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ. |
የሚሸጠው ንብረት |
ብዛት |
1 |
CHAIN EXCAVATOR (ቼይን ኤክስካቫተር) |
1 |
2 |
WHEEL LOADER (ዊል ሎደር) |
2 |
3 |
TOWER CRANE (ታወር ክሬን) |
4 |
4 |
DIESEL GENERATOR (ጄኔሬተር) |
2 |
5 |
MOBILE TRUCK CRANE (ትራክ ክሬን) |
1 |
6 |
STEEL SCAFOLDING (ስካፎልዲንግ) |
ብዙ |
7 |
COMPRESSOR (ኮምፕሬሰር) |
2 |
8 |
SANDWICH WALL PANELS (ሳንድዊች ዎል ፓነል) |
ብዙ |
9 |
THEODOLITE (ቴዎዶላይት) |
1 |
10 |
SCRAP METALS (ቁርጥራጭ ብረቶች) |
ብዙ |
11 |
OTHERS (ሌሎች ) |
ብዙ |
The Trustee of the Bankrupt Yefeng Construction PLC, intends to auction in public the under listed and other assets “as are” on the site of their location in Bole Sub City
R.N. |
Assets |
Quantity |
Initial Price |
1 |
CHAIN EXCAVATOR |
1 |
|
2 |
WHEEL LOADER |
2 |
|
3 |
TOWER CRANE |
4 |
|
4 |
DIESEL GENERATOR |
2 |
|
5 |
MOBILE TRUCK CRANE |
1 |
|
6 |
STEEL SCAFOLDING |
Bulk |
|
7 |
COMPRESSOR |
2 |
|
8 |
CONCRETE MIXER |
8 |
|
9 |
SCRAP METALS |
Bulk |
|
10 |
OTHERS |
Bulk |
|
Instructions;
The Trustee of the Bankrupt Yefeng Construction PLC
የኢትዮጵያአየርመንገድከዚህበታችየተዘረዘሩትንዕቃዎችበዝግጨረታአወዳድሮመሸጥይፈልጋል::
|
ምድብ - 1 |
መለከያ |
የቢድ ቦነድ መጠን |
1 |
የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ሲፒዩ/CPU (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በፍሬ |
1,000.00 |
2 |
ለማብሰያነት የዋለ የተጠራቀመ የምግብ ዘይት (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በበርሜል |
5,000.00 |
3 |
ያገለገለ የተለያየ ዕቃ መያዠ ካርቶን (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
5,000.00 |
4 |
የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ሞኒተሮች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
5,000.00 |
5 |
የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ኪቦርዶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በፍሬ |
5,000.00 |
6 |
የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ማውሶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በፍሬ |
5,000.00 |
7 |
የተቃጠለየአውሮፕላንእናየተሽከርካሪየሞተርዘይት እና ፍሉድ ዘይትከነበርሜሉ (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በበርሜል |
30,000.00 |
8 |
የተለያየዓይነትእናመጠንያላቸውያገለገሉ የፕላስቲክጄሪካኖች፣የቆርቆሮእና ጣሳዎች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
5,000.00 |
9 |
ያገለገሉየእንጨትፓሌቶች፤ጣውላዎች፤እናቁርጥራጭእንጨቶች አጠቃላይ የማገዶ እንጨቶችን ጨምሮ (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
30,000.00 |
10 |
የተቆራረጡ ደብልቅ የሆነ የተለያዩ ስቲል ፣ካስት አይረን፣ የአርማታ ብረቶችን(የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
30,000.00 |
11 |
ያገለገሉ የተለያየዓይነትእናመጠንያላቸውባዶ የፕላስቲክ ጠርሙሶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
5,000.00 |
12 |
ያገለገሉ የፕላስቲክ ጥቅሎች እና ከረጢቶች (የሁለት ዓመት ኮንትራት) |
በኪሎ |
5,000.00 |
|
ምድብ - 2 |
|
|
11 |
አዲስ ሆይስት ማሽን(NewHoist Machine) |
በፍሬ |
50,000.00 |
12 |
ያላገለገለ የተለያየ የመኪና ጎማ |
በፍሬ |
5,000.00 |
13 |
ያገለገለ የተለያየ የመኪና ጎማ ቸርኬ |
በፍሬ |
5,000.00 |
13 |
ያገለገለ የልብስ ማድረቂያ ማሽን(Garment drier) |
በፍሬ |
5,000.00 |
14 |
የላውንደሪ ማሽን |
በፍሬ |
5,000.00 |
15 |
ያላገለገለ የተለያየ የእጅ መሻሪያ (Hand Tools) |
በጥቅል |
5,000.00 |
16 |
ዳይናሚክ ባላንስ ማሽን |
በፍሬ |
30,000.00 |
17 |
ያገለገሉ ካሜራ ከነፍላሽና ቻርጀር |
በፍሬ |
1,000.00 |
18 |
የተለያየ ሞዴል ያገለገለ ላፕ ቶፕ(Laptops) |
በፍሬ |
1,000.00 |
19 |
ያገለገለ የቆዳ የወንበር ልብስ |
በፍሬ |
10,000.00 |
20 |
ያገለገለ የጨርቅ የወንበር ልብስ |
በፍሬ |
5,000.00 |
ማሳሳቢያ
ሀ- ከላይ የተጠቀሱትንዕቃዎችየጨረታ ሰነድመግዛትየሚፈልጉተጫራቾችግንቦት 19 ፣ 21 እና 22 ቀን 2011 ዓ.ምከጠዋቱ 3:30 እስከ 6:30 ሰዓት እንዲሁምከቀኑ 8:00 ሰዓትእስከ 10:00 ሰዓትየማይመለስብር 100/አንድመቶ ብር/ በኢትዮጵያንግድባንክሂሳብቁጥር 1000006958277 (E-99) የጨረታቁጥር (SA.T No. 008/003/11) በመጥቀሰበየኢትዮጵያአየርመንገድ/Ethiopian Airlines Enterprise/ ስምገቢበማድረግእና ገቢያደረጉበትንደረሠ’ኝ (Deposit Slip) በመያዝ በአቅራቢያዎችከሚገኝ ማንኛዉም ባንክ በኢትዮጵያአየርመንገድ ስም የተሰራ ጨረታ ማስከበሪያ (BID BOND) ከላይ በተገለፀው የዋጋዎች ዝርዝር መሰረት በባንክ በተረጋጠ ቼክ (C.P.O) ፣ ማንነታቸዉን ከሚገልፅ የአገልግሎት ዘመኑ ያላለፈ መታወቂያ ጋር ይዘው በመቅረብ ቦሌ ዋናመስሪያቤትየጨረታሠነድመግዛትይችላሉ።
ለ- በምድብ 1 ሥር፣ ከተራ ቁጥር ከ1-12 ለተጠቀሱት ሁሉም ዕቃዎች ተጫራቾች የሁለት ዓመት ኮንትራት ዉል መግባት የሚኖርባቸዉ ሲሆን ድርጅቱ ዕቃዎቹ በሚጠራቀሙበት ጊዜ ሲጠራቸዉ መጥተዉ የማንሳት ግዴታ አለባቸዉ።
ሐ- በተራ ቁጥር ‘’2 ’´ የተጠቀሰውን ለማብሰያነት የዋለ የተጠራቀመ የምግብ ዘይት እና በተራ ቁጥር ‘’ 7’´ የተጠቀሰውን የተቃጠለ የአዉሮፕላንና የተሽከርካሪ የሞተር ዘይት እና ፉሉድ ዘይት መጫረት የሚፈልጉ፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ወይም ቢሮ ፣ አካባቢን በማይበክል መንገድ የሚጠቀሙ መሆኑን የሚገልፅ ደብደቤ ና የታደሰ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
መ- ዘይቶቹ ከነበረሜሉ ስለማይሸጡ የሁለቱም ምድብ ኣሻናፊዎች ተጫራቾች ምትክ በርሜል ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
ሠ- በተራ ቁጥር ‘9 ´ የተጠቀሰውን ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች ፤ጣውላዎች፤ እና ቁርጥራጭ እንጨቶች እንዲሁም የማገዶ እንጨቶችን ጨምሮ የሚል ውል ውስጥ ስለሚካተት፣ ድርጅቱ እንጨቶቹ በሚጠራቀሙበት ጊዜ ሲጠራቸዉ መጥተዉ ምንም አይነት የእንጨት ምርጫ ሳይደረጉ የተከማቸውን እንጨት ሁሉ የማንሳት ግዴታ አለባቸዉ።
ረ- ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን: በአቅራቢያቸው ከሚገኝ ማንኛውም ባንክ በኢትዮዽያ አየር መንገድ ግሩፕ ስም የተሰራ የጨረታ ማስከበሪያ (BID BOND) ከላይ በተገለጸው የዋጋዎች ዝርዝር መሰረት በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (C.P.O) ፣ በማስያዝ በአካል መቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት (C.P.O) ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ሰ- የዕቃዎቹን ናሙና ግንቦት 23 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ቦሌ ዋና መስሪያ ቤት ድረስ በመምጣት መመልከት ይቻላል::
ሸ- ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምር ሲሆን ፤ የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙት ዕቃ ተ.እ.ታ. የመክፈል ግዴታ አለባቸው።
ቀ- በትክክል የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ እንዲሁም ያልታሸገ ፖስታ ተቀባይነት የለውም።
በ- ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ የሚወዳደሩበትን የዕቃ ዋጋ በሚነበብ ሁኔታ ከሞሉ በኃላ በፖስታ (Envelope) በማሸግ እና ሚወዳደሩበትን የዕቃ አይነት እንዲሁም የራሳቸውን ሙሉ ስም ፖስታው (Envelope) ላይ በመፃፍ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር እስከ ግንቦት 27 ቀን 2011 ዓ.ም እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
ተ- ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 30 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት ይሆናል።
ቸ- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ እና ሰነድ ለመግዛት እነዚህን ኢ-ሜል ወይም ስልክ ቁጥሮችን ይጠቀሙ፡
AssefaH@ethiopianairlines.comስልክ ቁጥር251-11-517-88-24, ፡ AdaneK@ethiopianairlines.comስልክቁጠር-251-11-517-41-18; TewodrosTK@ethiopianairlines.com; ስልክ ቁጠር-251-11-517-81-18
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T129
Ethiopian Airlines Enterprise wants to invite interested Contractors of GC-3 (Grade- 3) and above for Addis Ababa Bole International Airport Landside Greenery & Landscaping Development & Associated Works.
Any Construction company legally established with renewed trade license, registration certificate, VAT & Tax registration certificate and Tax clearance certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T129 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on June 7, 2019 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T129
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደረጃ 3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ብቁ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት የምድር ወገን የሚገኘውን ቦታ የማስተካከል፥ የማልማት፥ የማስዋብና ተያያዥ ስራወችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነምበሙያውዘርፍየታደሰ ህጋዊየንግድፈቃድያለው: የምዝገባወረቀትያለው: የተጨማሪእሴትታክስ (VAT) ተመዝጋቢየሆነእናየዘመኑንግብርየከፈለተጫራችበጨረታውመሳተፍይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T129 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍልእስከግንቦት 30ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓትድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ ዋናመሥሪያቤትየሠራተኞችመመገቢያ አዳራሽውስጥበተመሳሳይቀንበ 9:30 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4552
011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation to Bid
Bid No.: SSNT-T125
Ethiopian Airlines Group invites all eligible bidders’ who have desire to provide Cafe & Restaurant Service in front of at AABIA around parking area on concession basis with build and operate (BO) modality. The scheme includes design, construction and operation of a green area and food lodge centre.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and has three (3) years working experience can get the tender document.
Any interested bidders should deposit ETB100.00 (one hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T125 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
All bidders are required to submit bid bond ETB 100,000.00 (One Hundred Thousand Birr) in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O).
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer. The sealed bid documents shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than May 24, 2019 at 2:30 PM.
The bid will be closed on May 24, 2019 at 2:30PM and will be opened on the same date at 3:00PM at Employees cafeteria in the presence of interested bidders or their representatives.
For further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing non-technical section
Tel. 011-517-4552/8025
P.O.Box 1755
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T125
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ፊት ለፊት በሚገኘው ቦታ ላይ የካፌ እና ሬስቶራንት አገልግሎትን ግንባታ አካሂዶ አገልግሎት ለመስጠት ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በገቢ መጋራት አሰራር ለማስተላለፍ ይፈልጋል:: የዚህ አገልግሎት ትግበራ ዲዛይን አዘጋጅቶ ግንባታ በመፈፀም አገልግሎት መስጠትን የሚያካትት ይሆናል፡፡
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ በትንሹ ለሶስት ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00ብር / አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T125 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረትየመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየርመንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ ግንቦት 16 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ዲፖርትመንት
በስልክ ቁጥር 0115174552/8025
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
የኢትዮጵያአየርመንገድ ግሩፕ
Invitation to Bid
Bid No.: SSNT-T 126
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential supplier/s for the purchase of Poly Vinyl Chloride (PVC) pipe and fitting.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and has three (3) years working experience can get the tender document.
Any interested bidders should deposit ETB 100.00(One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T126 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
All bidders are required to submit bid bond 1% of the total proposed price in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O).
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer. The sealed bid documents shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than May 30, 2019 at 2:30 PM.
The bid will be closed on May 30, 2019 at 2:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM at Employees cafeteria in the presence of interested bidders or their representatives.
For further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing non-technical section
Tel. 011-517-4552/8025
P.O. Box 1755
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T126
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፒቪሲ ፓይፕንና ፊቲንግን ብቁ ከሆኑ አምራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ በትንሹ ለሶስት ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T126 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታማስከበሪያየሚሆን አጠቃላይ የጨረታ ዋጋቸውን 1 በመቶ በባንክየተረጋገጠቼክ /ሲፒኦ/ ባንክጋራንቲማስያዝይኖርባቸዋል:: አሸናፊውከተለየበኃላበጨረታውለተሸነፉትተጫራቾችያስያዙትየጨረታማስከበሪያወዲያውኑተመላሽይሆናል::
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድየእቃግዢክፍልእስከግንቦት 22 ቀን 2011 ዓ.ምከቀኑ 8:30 ሰዓትድረስማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመሥሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብውስጥበተመሳሳይቀንበ9:00 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:- የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ስትራቴጂክሶርሲንግዲፖርትመንት
በስልክቁጥር 0115174552/8025
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
የኢትዮጵያአየርመንገድ ግሩፕ
Invitation to Bid
Bid No.: SSNT-T 122
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential farms for the purchase of different Fresh Herbs, Vegetables and Fruits on a contractual basis.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and has three (3) years working experience can get the tender document.
Any interested bidders should deposit ETB 100.00(One hundred birr only) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T122 to Ethiopian Airlines Account Number 1000006958277 (E99) and shall email the scanned copy of the deposit slip to the below email address and will get the Tender document by return Email.
All bidders are required to submit bid bond 1% of the proposed contract price in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O).
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer. The sealed bid documents shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than May 8, 2019 at 2:30 PM.
The bid will be closed on May 8, 2019 at 2:30PM and will be opened on the same date at 3:00PM at Employees cafeteria in the presence of interested bidders or their representatives.
For further information, please contact the below address:
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing non-technical section
Tel. 011-517-4552/8025
P.O. Box 1755
E-mail: EshetuE@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES GROUP
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር:- SSNT-T122
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የተለያዩ አትክልቶችን፤ ፍራፍሬዎችንና ለቅመማቅመም የሚሆኑ ዕፅዋቶችን አምርቶ አቅራቢዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ በትንሹ ለሶስት ዓመት የሰሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ጨረታ ቁጥር SSNT-T122 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የጨረታማስከበሪያየሚሆን አጠቃላይ የጨረታ ዋጋቸውን 1 በመቶ በባንክየተረጋገጠቼክ /ሲፒኦ/ ባንክጋራንቲማስያዝይኖርባቸዋል:: አሸናፊውከተለየበኃላበጨረታውለተሸነፉትተጫራቾችያስያዙትየጨረታማስከበሪያወዲያውኑተመላሽይሆናል::
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድየእቃግዢክፍልእስከሚያዚያ 30 ቀን 2011 ዓ.ምከቀኑ 8:30 ሰዓትድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመሥሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብውስጥበተመሳሳይቀንበ9:00 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:- የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ስትራቴጂክሶርሲንግዲፖርትመንት
በስልክቁጥር 0115174552/8025
ኢ-ሜይል: EshetuE@ethiopianairlines.com
አየርመንገዱየተሻለመንገድካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነው፡፡
የኢትዮጵያአየርመንገድ ግሩፕ
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T124
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to enter contractual agreement with Potential Cleaning Service Personnel Provider Companies for its different Sections/divisions Cleaning requirements.
Any legally established bidder with renewed business license, trade name certificate, renewed commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 150,000.00 (One Hundred & Fifty Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T124 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on May 15, 2019 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T124
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በድርጅቱ ውስጥ ለሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች የፅዳት አገልግሎት የሚሰጡ ሰራተኞችን የሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000.00 /አንድ መቶ ሀምሳ ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T124 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍልእስከግንቦት 07ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓትድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ ዋናመሥሪያቤትየሠራተኞችመመገቢያ አዳራሽውስጥበተመሳሳይቀንበ 9:30 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4552
011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T120
Ethiopian Airlines Group (EAG) -Ethiopian Airports service whose principal address is at Addis Ababa, Ethiopia, P.O. Box 1755 (here after called EAG) wishes to rent out service of premises allocated for tele center, fax, printing and photo copies service business at Addis Ababa bole airport terminal 2.
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174483/8953
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T120
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከመንገደኞች ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኝ ባዶ ቦታ ላይ የቴሌ ሴንተር የፋክስ, የህትመት እና የፎቶ ኮፒ አገልግሎት መስጠት ለሚፈልጉ ባለሀብቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-44483/011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Re-Invitation To Tender
Bid Announcement No.:- SSNT-T121
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potentialsuppliers for the purchase of White Wheat Flour.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) years working experience canparticipate the bid.
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T121 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit 1% of their proposal offer in the form of bid security in the form of CPO. Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 12th April 2019 at 3:00 PM. The bid will be opened on the same date 12th April 2019 at 3:30 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 4483/8953/4258
E-mail:TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
በድጋሜ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T121
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውል የነጭ ስንዴ ዱቄት ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡
በሙያ ዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው አንድ (1) አመትና ከዛ በላይ የሰራ½ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡትን ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱንይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T121በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ሚያዚያ 04 ቀን 2011 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ሚያዚያ 04 ቀን 2011 ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 4483/8953/4258
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T118
Ethiopian Airlines Group (EAG) -Ethiopian Airports service whose principal address is at Addis Ababa, Ethiopia, P.O. Box 1755 (here after called EAG) wishes to lease a premises located inside terminal 2 building for investors who are willing to construct and provide transit hotel services for passengers transferring through Addis Ababa Bole International Airport for eligible bidders for a period of ten (10) years (subject to adjustment during contract upon sole discretion of EAG) with a concession business modality.
Therefore, EAG invites eligible bidders who can meet the requirements stated hereunder: -
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing Non-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174483/8953
E-mail: LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: -SSNT-T118
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች በቦሌዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከመንገደኞች ተርሚናል 2 ውስጥ በሚገኝ ባዶ ቦታ ላይ በተርሚናል ውስጥ ሳይወጡ ለሚቆዩ መንገደኞች ለሆቴል እና ተያያዥ አገልግሎቶች የሚውል ግንባታ አካሂደው አገልግሎት መስጠት ለሚፈልጉ ባለሀብቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለ10ዓመት በሚቆይ የውል ጊዜ (የውል ቆይታ ጊዜው የተጫራቾችን የግንባታ ወጪግ ምት ውስጥ አስገብቶ በውል ወቅት የሚወሰን ይሆናል) ማከራየት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-44483
011-517-8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Bid Announcement No. SSNT-T 117
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to lease spaces who are willing to provide services for passengers available at Bole International Airports, expanded terminal for the following products /services for eligible bidders in rental or concession modality.
Legally established bidder on the requested sectorwith renewed business license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee with an amount of Birr 40,000 (forty thousand) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T 117 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on March 29, 2019 at 2:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM at Employees cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group Addis Ababa, Ethiopia Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-5-17 4028 / 8024
E-mail: WoldeM@ethiopianairlines.com / TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር: - SSNT-T 117
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት የውጭ ሀገር መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል) ውስጥ የሚገኙትን ክፍት ቦታዎች ከዚህ ቀጥሎ ለተዘረዘሩት አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ በኪራይ ወይም በገቢ መጋራት አሰራር ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
1. የካፌ እና ሬስቶራንት አገልግሎቶች፤
2. ቀረጥ የሚከፈልባቸው ሱቆችና አገልግሎቶች ማለትም የዕደጥበብ፤ የገፀ በረከት ዕቃዎች እና አርትፊሻል ጌጣጌጥ ፤ የኤሌክትሮኒክስ እና የሱፐር ማርኬት አገልግሎቶች፤
3. የሻንጣ እና ሌሎች እቃዎች የመጠቅለልና የማስግ አገልግሎት፤
ስለሆነም ማንኛውም ተችጫራቾች በሚሳተፉበት የንግድ ዘርፍ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 40,000 /አርባ ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T117 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል እስከ መጋቢት 20 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን በ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4028 / 8024
ኢ-ሜይል: WoldeM@ethiopianairlines.com / TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
|
ሀ- ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን አሥር በመቶ(10%) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 18 ቀን 2011 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SAT07/003/11 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) በመያዝ የጨረታ ሰነዱን የካቲት 25፣ 26 እና 27 ቀን 2011 ዓ. ም ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር ድረስ መጥተው መውሰድ ይችላሉ፡፡ ወይም ደረሰኝ ኮፒውን(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መክፈቻ ቁልፍ (password) ማግኘትና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድህረ ገፅ ላይ በሚከተለው ሊንክ መሰረት ዳውንሎድ በማድረግ መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ለ- በተራ ቁጥር ‘’7’´ የተጠቀሰውን ለማብሰያነት የዋለ የተጠራቀመ የምግብ ዘይት መጫረት የሚፈልጉ፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ማረጋጋጫናደጋፊ ደብዳቤ ጥቅም ላይ የዋለውን ዘይት ለምን አይነት አገልግሎት አንደሚያውሉ የሚያረጋግጥ ዳብዳቤ ማቅረብ ይኖረባቸዋል።:
ሐ- በምድብ 1 ሥር ከተራ ቁጥር “1 እስከ 10” ለተጠቀሱት ዕቃዎች ተጫራቾች የሁለት ዓመት ኮንትራት ዉል መግባት የሚኖርባቸዉ ሲሆን ድርጅዕቃዎቹ በሚጠራቀሙበት ጊዜ ሲጠራቸዉ መጥተዉ የማንሳት ግዴታ አለባቸዉ።
መ- የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና መመልከት የሚፈልጉ ሰነድ የገዙ ተጫራቾች የካቲት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ላይ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመልከት ይቻላል።
ሰ- ተጫራቾችየዋጋማቅረቢያሰነዱላይየሚወዳደሩበትንየዕቃዋጋበሚነበብሁኔታከሞሉበኃላበፖስታ (Envelope) በማሸግእናሚወዳደሩበትንየዕቃአይነትእንዲሁምየራሳቸውንሙሉስምፖስታው (Envelope) ላይበመፃፍቦሌበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድየዋናመስሪያቤትመግቢያበርእስከመጋቢት 3 ቀን 2011 ዓ.ምእስከ 4:00ሰዓትድረስየተዘጋጀውየጨረታሰነድማስገቢያሳጥንውስጥማስገባትይችላሉ።
ረ- ተጫራቾችየሚያቀርቡትየመወዳደሪያዋጋተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምርሲሆን፤የጨረታአሸናፊዎችለሚገዙትዕቃተ.እ.ታ. የመክፈልግዴታአለባቸው። እንዲሁምክፍያዎችንሲፈፅሙየቲንቁጠር /TIN/ ማቅረብአለባቸው።
ሠ- ከላይየተጠቀሱትንዕቃዎችያሸነፉተጫራቾችያሸነፉበትንሙሉዋጋበቅድሚያበመክፈልዕቃዎቹንካሸነፉበትቀንጀምሮበ 10 የሥራቀናትውስጥየማንሳትግዴታያለባቸውሲሆን፣ይህባይሆንግንድርጅቱጨረታውንየሚሰርዝመሆኑንእናለጨረታውማስከበሪያነትያሳዙትንምገንዘብለድርጅቱገቢየሚሆንመሆኑንያሳውቃል።
ሸ- በትክክልየማይነበብእናስርዝድልዝያለውሰነድተቀባይነትየለውም።
ቀ- ጨረታውየሚከፈተውተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትማክሰኞ፣መጋቢት 3ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30ቦሌበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመ/ቤትይሆናል።
በ- ድርጅቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሠረዝመብቱ የተጠበቀነው::
ለበለጠመረጃእነዚህንስልክቁጥሮችንይጠቀሙ፡
ስልክ ቁጠሮች+ 251-1-17-88-24 /251-1-17-41-18 / +251-1-17-81-18
ሞባይልቁጠሮች 0911-505461
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Iraq as General Sales and Services Agent (GSSA).
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Iraq.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact Person: Baharoon Mohammed
Title: A/Regional Director Saudi Arabia, Yemen, & Iraq
E-Mail: BaharoonM@ethiopianairlines.com
Office Address: Saudi Arabia, Jeddah, Madina Road
Telephone: +96626524112 / +966-505641203/966-550 672 015
Planned dates for the tender process are:
Deadline to collect completed tender from candidates: March 01, 2019
Contact Award date: March 11, 2019
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Kyrgyzstan and Tajikistan as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory ofKyrgyzstan and Tajikistan.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Tadesse Tilahun
Regional Director, Indian Sub-continent, Ethiopian Airlines
Email : TadesseT@ethiopianairlines.com
Office: 104 Windfall, Sahar Plaza Complex , Andheri Kurla Road, Andheri East , Mumbai 400059
Telephone: +919820142129
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Bid Announcement No.:- SSNT- T103
Ethiopian Airlines group invites all interested General or Building Contractors of grade GC/BC-1 to grade GC/BC-5 with valid license to apply for pre-qualification with EAL in order to participate in the bid for maintenance and construction projects works to be carried out by EAL during the coming two years.
Requirement: Minimum of 5 years’ experience and successful accomplishment of at least four projects with cumulative cost of more than Birr 8,000,000.00
Any interested bidders should deposit non- refundable ETB 100.00 to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T103 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277 (E99).Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
The Bid must be delivered in separate sealed envelopes in one original & copy of the document to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 10 th December 2018 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date 10 th December 2018 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives. copies of the bids shall be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal,) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES “for the “The Technical Proposal” For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/80224
E-mail:BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel this bid entirely or partially without prior notification.
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T103
የኢትዮጵያ አየር መንገድ GC/BC-1 to grade GC/BC-5 የሆኑ የተለያዩ ኮንትራክተሮችን በ ቅድመ-ብቃት ለ የጥገና እና የግንባታ ፕሮጀክቶች በንግድ ቢሮ ሚኒስትር የተረጋገጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ ማነኛዉም ኮንትራክተር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ ሁለት ዓመት በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ብር 8,000,000.00 እና ከዛበላይ በሆነ ዋጋ ቢያንስ አራት (4) ፕሮጀክቶችን በተሳካ ሁኔታ ያጠናቀቁ በሙያዉ ቢያንስ አምስት(5) ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸዉ፡፡
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ማንኛዉም ተጫራቾች " ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው" የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ " የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ " የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕጨረታቁጥርSSNT-T103 በሚ ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል::
ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ታህሳስ 1 ቀን 2011 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ታህሳስ 1 ቀን 2011 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሁሉም የጨረታ ሠነዶች(ቴክኒካል ፕሮፖዛል ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክቁጥር0115178918/8025/4552
ኢ-ሜይልBirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential suppliers for the purchase of Honey.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) years working experience can participate the bid.
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T0107 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit 1% of their proposal offer in the form of bid security in the form of CPO or bid bond. Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 7 th December 2018 at 2:00 PM. The bid will be opened on the same date 7 th December 2018 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/8025
E-mail: BirtukanS@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር:-SSNT-T0107
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ማር ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውል ከሚያቀርቡ ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡
በሙያ ዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" አንድ (1) አመትና ከዛ በላይ የሰራ" የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡትን ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T0107 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ህዳር 28 ቀን 2011 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ህዳር 28 ቀን 2011 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 8918/8025
ኢ-ሜይል: BirtukanS@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Algeria as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory ofAlgeria.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Nebiat Hailemichael (Mr.)
Area Manager France, Ethiopian Airlines
Office: 66 Avenue des Champs-Elysées, 75008, Paris
Telephone: +33153892101
Planned dates for the tender process are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Fiji, Papua New Guinea & Solomon Islands as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Fiji, Papua New Guinea & Solomon Islands.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Solomon Bekele
Area Manager Philippines, Ethiopian Airlines
Email : SolomonB@ethiopianairlines.com
Office: 12/F Frabelle Business Center , 111 Rada st, Lagaspi village , Makati City 1229
Telephone: +6328480978
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Fiji, Papua New Guinea & Solomon Islands as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Fiji, Papua New Guinea & Solomon Islands.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Solomon Bekele
Area Manager Philippines, Ethiopian Airlines
Email : SolomonB@ethiopianairlines.com
Office: 12/F Frabelle Business Center , 111 Rada st, Lagaspi village , Makati City 1229
Telephone: +6328480978
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
ተ/ቁ |
የዕቃዎችዝርዝር |
መለኪያ |
ተ/ቁ |
የዕቃዎችዝርዝር |
መለኪያ |
|
1 |
Used Big Lathe Machine( ትልቅሌዝማሽን) |
በቁጥር |
14 |
የተለያየ የገለገሉሞዴል ፕሮጀክተሮች |
በቁጥር |
|
2 |
D/t type Used Lathe Machines(የተለያየያገለገሉሌዝ ማሽን) መመመመማሽን)መመመመማሽኖች) |
በቁጥር |
15 |
used d/t model Receiver(የተለያየሞዴልሪሲቨሮች) |
በቁጥር |
|
3 |
Used garment Drier Machine(የልብስማድረቂያማሽን) |
በቁጥር |
16 |
ያገለገለቴሌቭዝን(( ኤልሲዲ ሞዴል) |
በቁጥር |
|
4 |
Used Dust filter(ያገለገለአቧራማንሽያ ማሽን) |
በቁጥር |
17 |
ያገለገሉየተለያዩላፕቶፖች |
በቁጥር |
|
5 |
Used Grinder(ያገለገለግረይነደር) |
በቁጥር |
18 |
Dynamic Balance Machine |
በቁጥር |
|
6 |
Used shop coat Ironing የገዋንልብስመቶኮሻማሽን) |
በቁጥር |
19 |
የተለያየካሜራዎችከአንድፍላሽናአንድቸርጀርጋር |
በቁጥር |
|
7 |
Dry clean Machine(የላውንዳሪማሽን) |
በቁጥር |
20 |
የሚሠራ የተለያየየመኪናጎማ |
በቁጥር |
|
8 |
Used Steam boiler(ያገለገለእስቲምቦይለር) |
በቁጥር |
21 |
ኮምፑዩተሮች ሲፒዩ፣ሞኒተር,ኪቦርድእናማዉዞች
|
በጥቅል |
|
9 |
used Sand Blast machine(የያገለገለሳንድባላስትማሽን) |
በቁጥር |
22 |
የተለያየያገለገሉወንበርናጠረጴዛዎች |
በጥቅል |
|
10 |
used Belt Ironing Machine (ያገለገለ የአልጋ ልብስ መቶኮሻ))0ማሽን) |
በቁጥር |
|
|||
11 |
used Shot peening machine(ያገለገለሾትፒንግማሽን) |
በቁጥር |
24 |
የተለያየያገለገሉየህትመትማሽኖች(Printers) |
በቁጥር |
|
12 |
used d/t model deck(ያገለገል የተለያየዴክማጫወቻ) |
በቁጥር |
25 |
የተለያየ የእጅ መሣሪያዎች(hand tools) |
በጥቅል |
|
13 |
used d/t model DVD( ያገለግለ ዲቪዲማጫወቻ) |
በቁጥር |
26 |
ለማገዶ የሚውሉ እንጨቶች |
በኪሎ |
|
|
27 |
ሣር(የእግር ኳስ ሜዳ) |
ባለበት |
ለለማሳሳቢያ
ሀ. ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን አሥር በመቶ(10%) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ኅዳር 03 ቀን 2011 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SAT06/002/11 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) በመያዝ የጨረታ ሰነዱን ከኅዳር 03 ቀን 2011 ዓ.ም እስከ ኅዳር 5 ቀን 2011 ዓ. ም ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር ድረስ መጥተው ውሰድ ይችላሉ፡፡ በተጨማሪም የተጠቀሱትን ዕቃዎች ዝርዘር መረጃ ከጨረታ ሰነዱ ማግጀት ይችላሉ።
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ለ. የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና መመልከት የሚፈልጉ ሰነድ የገዙ
ሐ. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ የሚወዳደሩበትን የዕቃ ዋጋ በሚነበብ ሁኔታ ከሞሉ በኃላ በፖስታ (Envelop) በማሸግ እና የሚወዳደሩበትን የዕቃ አይነት እንዲሁም የራሳቸውን ሙሉ ስም ፖስታው (Envelop) ላይ በመፃፍ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር እስከ ኅዳር 11 ቀን 2011 ዓ.ም እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
መ. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምር ሲሆን ፤ የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙት ዕቃ ተ.እ.ታ. የመክፈል ግዴታ አለባቸው።
ሠ. ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች ያሸነፉ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ሙሉ ዋጋ በቅድሚያ በመክፈል ዕቃዎቹን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ይህ ባይሆን ግን ድርጅቱ ጨረታውን የሚሰርዝ መሆኑን እና ለጨረታው ማስከበሪያነት ያሳዙትንም ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ የሚሆን መሆኑን ያሳውቃል።
ረ. በትክክል የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
ሰ. ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኅዳር 11 ቀን 2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት ይሆናል።
ሸ. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ እና ሰነድ ለመግዛት እነዚህን ኢ-ሜል ወይም ስልክ ቁጥሮችን ይጠቀሙ፡
AdaneK@ethiopianairlines.com, TewodrosTK@ethiopianairlines.com;ወይም AssefaH@ethiopianairlines.com
251-115-17-41-18/88-24
251-115-17-81-18
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T0106
Ethiopian Airlines Group (ETG) intends to enter contractual agreement on BOOT (Build, Own-Operate & Transfer) of Airport Multi Story Car Parking Facility and Sideway Commercial Business at Addis Ababa Bole International Airports with eligible bidders. The area will cover approximately 18,000 m2.
Any legally established bidder with renewed business license, trade name certificate, renewed commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee with an amount of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand birr) in the name of Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T0106 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on November 26, 2018 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30 PM at Ethiopian Airlines Employees Main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T0106
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 2) ፊት ለፊት የሚገኘውን
18,000 ካሬ ቦታ ባለብዙ ወለል የመኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ) እና ተዛማጅ የኤርፖርት የንግድ አገልግሎት (Multi- Story Car Parking and Sideway Commercial Business) መስጫዎችን በመገንባት ከአየር መንገዱ ጋር በገቢ መጋራት (Revenue Sharing) መርህ መሰረት አገልግሎት መስጠት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች በጨረታ አወዳድሮለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000.00 /አንድ መቶ ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T0106 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾችበጨረታውደንብመሠረትየመጫረቻሠነዳቸውንበሰምበታሸገኤንቨሎፕለኢትዮጵያአየርመንገድስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍልእስከህዳር 17ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓትድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበቦሌየኢትዮጵያአየርመንገድግሩፕ ዋናመሥሪያቤትየሠራተኞችመመገቢያ አዳራሽውስጥበተመሳሳይቀንበ 9:30 ሰዓትይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4552
011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
International Competitive Bidding for Design, Supervision & Contract Administration of Different Projects. Click here to check the detail document.
It is to be recalled that the bid evaluation committee established for the selection of potential contractors for theConstruction of aircraft oxygen bottle overhaul shopand open bid has been floated dated September 11, 2018.
After flotation of the bid, however, we have been informed from the participating contractors that the closing date, October 12, 2018 is not enough to come-up with relatively complete proposal and that they required extra time.
The committee after thoroughly reviewing the vendors request and the facts, it is found reasonable to extend the submission date by 10 days based on the following reasons:-
Hence, considering the points mentioned herein above the new deadline for proposal submission is agreed to be October 22, 2018.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዘህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች ግልፅ ጨረታ ሽያጭ ከሚቀጥለው ጥቅምት 7 ቀን 2011 ዓ. ም. ጀምሮ በየሣምንቱ ዕሮብ ቀን ማካሄድ እንጀምራለን።
- ጨረታው የሚካሄደው ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ነው።
- የጨረታው ቦታ ገርጂ ግምሩክ ቅጥር ግቢ ውስጥ ባለው አዳራሽ ነው።
- ተጫራቾች ቢያንስ ጥሬ ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ ይዘው መገኘት አለባቸው።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ ከታች የተገለፀውን ኢ-ሜል ወይም ስልክ ቁጥሮችን ይጠቀሙ፡
tewodrosTK@ethiopianairlines.com; AdaneK@ethiopianairlines.com and AssefaH@ethiopianairlines.com
251-115-17-81-18
251-115-17-41-18
251-115-17-88-24
Invitation To Tender
Bid Announcement No.:- SSNT-T0104
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potentialsuppliers for the purchase of White Wheat Flour.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have one (1) years working experience canparticipate the bid.
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T0104 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit 1% of their proposal offer in the form of bid security in the form of CPO. Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for technical and financial offer.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 13th November 2018 at 3:00 PM. The bid will be opened on the same date 13th November 2018 at 3:30 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 4483/8953/4258
E-mail:TeymeT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T0104
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለድርጅቱ አገልግሎት የሚውል የነጭ ስንዴ ዱቄት ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል፡፡
በሙያ ዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው አንድ (1) አመትና ከዛ በላይ የሰራ½ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡትን ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱንይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T0104በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ህዳር 04 ቀን 2011 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ህዳር 04 ቀን 2011 ከቀኑ በ9፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011 517 4483/8953/4258
ኢ-ሜይል: TeymeT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T099
Ethiopian Airlines Group intends to lease spaces available at Bole International Airports Terminal one (1)Departure Area for selling of Coffee products for eligible bidders.
Any legally established bidder with renewed business license, trade name certificate, Renewed Commercial registration, current year tax payer and VAT/TIN Registration Certificate can get the tender document.
Bidders shall furnish bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee with an amount of Birr 10,000.00 (Ten thousand birr) in the name of ‘‘Ethiopian Airlines Group.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T099 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document (responses to the bid) for Technical and Financial offer. The bid will be closed on October 04, 2018 at 3:00 PM and will be opened the same date at 3:30PM at Ethiopian Airlines Employees main Cafeteria in the presence of bidders or their legal representatives.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T099
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ (ተርሚናል 1) ውስጥ የሚገኘውን 23ካሬ ክፍት ቦታ ለቡና እና ተዛማጅ አገልግሎቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ማንኛውም ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ስም የምስክር ወረቀት፣ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት ፣ V.A.T/TIN የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 /አስር ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T099 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-517-4552
011-517-8025
ኢ-ሜይል: KOYACHEWT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Ethiopian Airlines Group intends to invite international Sales Agents who could sale our surplus simulator hour on Q400, B737, B757/767, B777, B787 and A350 for Airlines and training centers who want to use the above mentioned training simulator hour and take a certain percentage of commission from the sales amount.
Therefore, any interested bidders who have experience and network for the stated work can communicate and confirm their willingness for Ethiopian by the below e-mail in order to be shortlisted and participate in the bid process before October 14 ,2018.
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 4483/8953/4258
E-mail:LimenihG@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
Invitation to Tender
Bid Announcement No.:- SSNT- T094
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid of 20(twenty) booth for a rental of Five-year period in Addis Ababa Bole International Airport Terminal II for service of hotel or tourist agents information service for Five-year period.
This open bid invites any bidders who legally established with renewed trade license for its services, and VAT & Tax Registration can be participate the bid.
Any interested bidders should deposit non- refundable ETB 200.00 to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T094 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277 (E99).Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
Bidders may purchase a complete set of bidding document for each lot.All bidders are required to submit ETB 10,000.00 as a bid bond for each place in the form of a valid bank guaranteed for 120 days CPO Or Bank Guarantee by Ethiopian Airlines Group ".The guarantee provided by any insurance company will not be accepted. The deposit cheques received from unsuccessful bidders will be returned. Bidders should identify the area and code number where you want. The Bid must be delivered in separate sealed envelopes in one original & copy of the document to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 21st September 2018 at 2:30 PM. However, Bids delivered after the closing time will be automatically rejected.The bid will be opened on the same date 21st September 2018 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives.
All copies of the bids shall be submitted in separate envelopes i.e., the (Financial Offer and Bid Security). For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/4552/8024
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel this bid entirely or partially without prior notification.
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Cambodia as General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Cambodia.
Interested applicants can get the tender document from below Ethiopian area office address:
Contact person: Alem Bayu
Reg. Manager Thailand and SEA
Office: 140 One Pacific Place Building, Unit 1807, Sukhumvit Road, Klongtoey, Bangkok 10110
Telephone: +66818251446
Planned dates for the tender process are:
Ethiopian Airlines Group invites willing candidates to bid for representing Ethiopian Airlines Group in the sales territory of Eritrea as cargo General Sales and Services Agent (GSSA)
This invitation to tender seeks to obtain the most effective and efficient GSSA in the sales territory of Eritrea. In addition to the previously required qualitative data, the current market growth, changing market environment and dynamism of operation demanded the use of tendering and affixing additional quantitative data.
Interested applicants can contact our area office through below address and get tender document to apply :
Contact person:
Ghenet Zerihun (Mrs.)
Email : GhenetZ@ethiopianairlines.com
Yohannes Demissie (Mr.)
Email: YohannesDm@ethiopianairlines.com
Phone no.: +2917112289
Timing of the tender process:
Planned dates for the tender process are:
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T-084
Ethiopian Airlines Group intends to conduct a bid for the selection of potential service provider for the purchase of Security Service provider for phase I Ethiopian Village housing project.
Any company legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and has related field working experience can get the tender document. Micro and small enterprises providing support letter from recognized authority. Any bidder which has two (2) years working experience can be participating the bid.
Interested bidders should deposit non-refundable ETB100(Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T-084 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit 1% of the proposed price as a bid bond in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O) or unconditional Insurance guarantee. The deposit cheques received from unsuccessful bidders will be returned.
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 31st May, 2018 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date 31st May at 3:00PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives. Bidders should submit separate salad envelope original and copy for technical, financial proposals and bid bond. For Further information please contact the below address:
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/8025
E-mail:BirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታማስታወቂያ
የጨረታቁጥር SSNT-T-084
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በምዕራፍ I ለሰራተኞቹ ላስገነባው የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት የጥበቃ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል::
ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች በሙያ ዘርፉ የሰሩ; ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው; የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ;የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ;የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል;ከላይ በተጠቀሰው የስራ ዘርፍ ሁለት (2) አመት የስራ ልምድ ያለው ፣ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አስፈላጊውን የድጋፍ ደብዳቤ በማቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T084 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል::ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ::
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡትን ዋጋ አንድ ፐርሰንት (1%) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ግንቦት 23 ቀን 2010 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትአዲስአበባበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመስሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብ በተመሳሳይቀን ግንቦት 23 ቀን 2010 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሁሉም የጨረታ ሠነዶች (ቴክኒካል ፕሮፖዛል፣ የጨረታ ማስከበሪያ እና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል) ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክቁጥር0115178918/8025
ኢ-ሜይልBirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Invitation To Tender (Re-Bidding)
Bid AnnouncementNo.:- SSNT- T083
Ethiopian Airlines group is desirous of engaging electro-mechanical contractor for the design, supply & construction ofVentilation System for Dish Wash Area ofInflight Catering in Ethiopian Airlines Compound Addis Ababa on Turn-Key Basis.
This open bid invites Electro Mechanical Contractors of category grade five(5) and above in the field of industrial ventilation system design and construction, valid and renewed for 2010 EC trade license, construction work certificates, VAT & Tax Registration Certificate, Tax clearance certificate and Suppliers registration certificate canparticipate the bid. The design, supply and construction of the works shall be completed within 30 calendar days from the commencement of the work.
Any interested bidders should deposit non- refundable ETB 200.00 to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T075 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277 (E99).Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Bid document.
All bidders are required to submit ETB 50,000.00 as a bid bond in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O.) or unconditional Insurance guarantee. The deposit cheques received from unsuccessful bidders will be returned.
The Bid must be delivered in separate sealed envelopes in one original & copy of the document to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 24th May 2018 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date24th May 2018 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at presence of those interested bidders or their legal representatives. All copies of the bids shall be submitted in separate envelopes i.e., the (Technical Proposal, Financial Offer and Bid Security) and one outer envelope, duly marking the inner envelopes as “ORIGINAL” and “COPIES “both for the “The Technical Proposal” and “Financial Offer” For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/4552/8025
E-mail:BirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel this bid entirely or partially without prior notification.
በድጋሚ የወጣየጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T083
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራ ተቋራጭ ዲዛይን, አቅርቦትናግንባታየአየርማቀዝቀዣዘዴበኢንፍላይትኬተሪንግ የምግብ እቃ ማጠቢያአካባቢበግልፅ ጨረታአወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል::
ከላይ በተጠቀሰው የስራ ዘርፍ(ኤሌክትሮ መካኒካል) ተቋራጭ በኢንዱስትሪየአየርማቀዝቀዣንድፍእናግንባታ ምድብ አምስት (5) እና ከዚያ በላይ ያለው፣የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የኮንስትራክሽን ሥራ ሰርተፊኬቶች ተቀባይነት ያለው፣ ተ.እ.ታ(Vat) እና የግብር ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ማጽደቂያ የምስክር ወረቀት እና የአቅራቢዎች የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው ጨረታውን መሳተፍ ይችላል፡፡ አቅርቦትና ግንባታው ከመጀመሪያው ሥራ ቀን ጀምሮ በሰላሳ (30) ቀናት ውስጥ ማጠናቀቅ አለበት::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታቁጥርSSNT-T075በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል::ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ::
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ግንቦት 16 ቀን 2010 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብአለባቸው::
ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትአዲስአበባበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድ ዋናመስሪያቤትየሠራተኞች
መዝናኛክበብበተመሳሳይቀን ግንቦት 16 ቀን ቀን 2010 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሁሉም የጨረታ ሠነዶች(ቴክኒካል ፕሮፖዛል እና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል) ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክቁጥር0115178918/8025/4552
ኢ-ሜይልBirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በአዲሰ አበባ፣ በድሬዳዋ እና በጅግጅጋ ኤርፖርቶች የሚገኙትን የተለያዩ አውቶብሶች፣ለመኪናነት እና ለመለዋወጫነት ሊያገለግሉ የሚችሉ ተሽከርካሪዎች፣ ፎርክ ሊፍት፣ የመንገደኛ አውቶብሶች፣ ሚኒባሶች፣ለአውሮፕላን ድጋፍ መስጫ አገልግሎት ሲውሉ የነበሩ፣እንዲሁም ለጥገና ወርክ ሾፕ ሲያገለግሉ የነበሩ የተለያዩ ማሽኖች፣ ጀነሬተሮች እና የተለያዩ ቴሌቭዥኖች፣ኮምፕዩተሮች፣ ፕሮጀክተሮች፣ ሪሲቨሮች ሌሎችንም በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: |
ምድብ-1 |
ምድብ-2 |
|
|||
I/N |
Equipment type |
Quantity |
I/N |
Equipment type |
Quantity |
1 |
Air starter unit |
1 |
25 |
used Benzene Generator, Onan model |
1 |
2 |
Belt loader Engine |
1 |
26 |
used Big Lathe Machine |
1 |
3 |
Fork Lift |
2 |
27 |
used Blower, Honda GC 160 |
1 |
4 |
Ground Power Unit(GPU) |
2 |
28 |
used D/t Sizes Lathe Machines |
5 |
5 |
Hyundai accent |
2 |
29 |
used garment Drier Machine |
1 |
6 |
Jeep(Belt) Loader |
2 |
30 |
used Dust filter |
1 |
7 |
Land Cruiser |
1 |
31 |
used Grinder |
1 |
8 |
Lavatory truck |
1 |
32 |
used Grinder rapids surface machine |
1 |
9 |
Light Truck |
1 |
33 |
used horizontal Milling Machine |
1 |
10 |
Mercedes BMc Bus |
5 |
34 |
used Shop coat Ironing Machine |
1 |
11 |
Mercedes Truck |
1 |
35 |
used key Board |
200 |
12 |
Nisan Path finder |
1 |
36 |
used Sand Blast machine |
1 |
13 |
Passenger step |
5 |
37 |
used Shot peening machine |
1 |
14 |
Passenger Bus |
1 |
38 |
Used Belt Ironer machine |
1 |
15 |
Scissor Lift |
2 |
39 |
used Small diesel Generator |
1 |
16 |
Tow TAG without engine |
1 |
40 |
used Steam boiler |
2 |
17 |
Tow TAG Charolet |
1 |
41 |
used UPS |
100 |
18 |
Toyota Corolla |
2 |
42 |
used Plastic Pallets and used Formicas |
3000Kg |
19 |
Toyota cresida |
1 |
43 |
Used Television |
17 |
20 |
Toyota Hiace mini bus |
4 |
44 |
used Monitor |
13 |
21 |
Toyota Hilux, double cup |
1 |
45 |
used CPU |
14 |
22 |
Toyota star let |
2 |
46 |
used DVD |
8 |
23 |
water pump |
1 |
47 |
used Deck |
6 |
24 |
Water Truck |
1 |
48 |
used Projector |
10 |
49 |
used Receiver |
5 |
|||
50 |
used Laptops |
2 |
ማሳሳቢያ
ሀ. ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን አሥር በመቶ(10%) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2010 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SAT05/002/10 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ሚያዝያ 16 እና ሚያዝያ 17 ቀን 2010 ዓ. ም ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር ድረስ መጥተው ውሰድ ይችላሉ፡፡ በተጨማሪም የተጠቀሱትን ዕቃዎች ዝርዘር መረጃ ከጨረታ ሰነዱ ማግጀት ይችላሉ።
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ለ. የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና መመልከት የሚፈልጉ ሰነድ የገዙ ተጫራቾች ሚያዝያ 18 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ላይ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመልከት ይቻላል።
ሐ. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ የሚወዳደሩበትን የዕቃ ዋጋ በሚነበብ ሁኔታ ከሞሉ በኃላ በፖስታ (Envelop) በማሸግ እና የሚወዳደሩበትን የዕቃ አይነት እንዲሁም የራሳቸውን ሙሉ ስም ፖስታው (Envelop) ላይ በመፃፍ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ.ም እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
መ. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምር ሲሆን ፤ የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙት ዕቃ ተ.እ.ታ. የመክፈል ግዴታ አለባቸው።
ሰ. ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች ያሸነፉ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ሙሉ ዋጋ በቅድሚያ በመክፈል ዕቃዎቹን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ይህ ባይሆን ግን ድርጅቱ ጨረታውን የሚሰርዝ መሆኑን እና ለጨረታው ማስከበሪያነት ያሳዙትንም ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ የሚሆን መሆኑን ያሳውቃል።
ረ. በትክክል የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
ሰ. የሁለቱም ምድብ ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሚያዘያ 24 ቀን 2010 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት ይሆናል።
ሸ. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ እና ሰነድ ለመግዛት እነዚህን ኢ-ሜል ወይም ስልክ ቁጥሮችን ይጠቀሙ፡
AdaneK@ethiopianairlines.com and AssefaH@ethiopianairlines.com
251-115-17-85-63
251-115-17-88-24
251-115-17-81-18
INVITATION TO TENDER
Bid Announcement No. SSNT-T077
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential supplier/s for the purchase of Cabin crew Shoe (High & Low Hill) for three (3) years contractual purchase agreement.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have three (3) years working experience should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T077 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
All bidders participating in this tender are required to submit bid bond 1% of their proposal in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O). Bidders who have
Bidders are required to bring both Original and Copy of their bid document for
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-174552 or
011-5-178025
E-mail: Koyachewt@ethiopianairlines.com
Cc.TsegenetF@ethiopianairlines.com/
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T077
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለድርጅቱ የበረራ አስተናጋጆች አገልግሎት የሚውል ጫማ ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር ለሶስት (3) አመት በኮንትራት ስምምነት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል፡፡
በሙያ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" ሶስት (3) አመትና ከዛ በላይ የሰራ" የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን 1 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ከጥቃቅንና አነስተኛ የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ አይጠበቅባቸውም፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለማግኘት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 3 2010 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ድረስ ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T077 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011-5-174552/8025
ኢ-ሜይል: Koyachewt@ethiopianairlines.com
TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No.:- SSNT- T075
Ethiopian Airlines group is desirous of
This open
Any interested bidders should deposit
All bidders are required to submit ETB 50,000.00 as a bid bond in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O.) or unconditional Insurance guarantee. The deposit cheques received from unsuccessful bidders will be returned.
The Bid must be delivered in separate sealed envelopes in one original & copy of the document to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 2nd April 2018 at 2:30 PM. The bid will be opened on the same date 2nd April 2018 at 3:00 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011 517 8918/4552/8025
E-mail:BirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel this bid entirely or partially without prior notification.
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T075
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራ ተቋራጭ ዲዛይን, አቅርቦትናግንባታየአየርማቀዝቀዣዘዴበኢንፍላይትኬተሪንግ የምግብ እቃ ማጠቢያአካባቢበግልፅ ጨረታአወዳድሮ ለመሰራት ይፈልጋል::
ከላይ በተጠቀሰው የስራ ዘርፍ(ኤሌክትሮ መካኒካል) ተቋራጭ በኢንዱስትሪ የአየር ማቀዝቀዣ ንድፍ እና ግንባታ ምድብ አምስት (5) እና ከዚያ በላይ ያለው፣የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የኮንስትራክሽን ሥራ ሰርተፊኬቶች ተቀባይነት ያለው፣ ተ.እ.ታ(Vat) እና የግብር ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ማጽደቂያ የምስክር ወረቀት እና የአቅራቢዎች የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው ጨረታውን መሳተፍ ይችላል፡፡ አቅርቦትና ግንባታው ከመጀመሪያው ሥራ ቀን ጀምሮ በሰላሳ (30) ቀናት ውስጥ ማጠናቀቅ አለበት::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 200.00 ብር/ሁለት መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታቁጥርSSNT-T075በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል::ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ::
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ መጋቢት 24 ቀን 2010 ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ማቅረብአለባቸው፡፡ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትአዲስአበባበሚገኘውየኢትዮጵያአየርመንገድዋናመስሪያቤትየሠራተኞችመዝናኛክበብ በተመሳሳይቀን መጋቢት 24ቀን 2010 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሁሉም የጨረታ ሠነዶች(ቴክኒካል ፕሮፖዛል እና ፋይናንሽያል ፕሮፖዛል) ኦርጂናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክቁጥር0115178918/8025/4552
ኢ-ሜይልBirtukanS@ethiopianairlines.com /TsegenetF@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጠፍተው የተገኙ ዕቃዎች ሣምንታዊ የግልፅ ጨረታ ሽያጭ ከሚቀጥለው የካቲት 14 ቀን 2010 ዓ. ም. ጀምሮ ሁልግዜ በየሣምንቱ ዕሮብ እና ዓርብ ቀን ማካሄድ እንጀምራለን።
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
ተ.ቁ | ምድብ - 1 | መለከያ | የሚያሲዙት ቢድ ቦንድ (የብርመጠን) |
1 | የተለያዩ ያገለገሉ የተቆራረጡ የአውሮፕላን እና ሌሎች ምንጣፎች(በኮንትራት) | በኪሎ | 5,000.00 |
2 | ያገለገሉ ወረቀቶችና ጊዜ ያለፈባቸው ሰነዶች(በኮንትራት) | በኪሎ | 10,000.00 |
3 | ያገለገሉ ወንበር እና ጠረፔዛዎች | በጥቅል | 10,000.00 |
4 | የተለያዩ ያገለገሉ ፔርሙሶች | በቁጥር | 1,000.00 |
5 | የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ኪቦርድ | በቁጥር | 1,000.00 |
6 | የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ኮንፒተሮች(CPU) | በቁጥር | 5,000.00 |
7 | የተለያየ ሞዴል ያላቸው ያገለገሉ ሞኒተሮች | በቁጥር | 2,000.00 |
8 | ከአውሮፕላንላይየወረደነዳጅከነበርሜሉ(በኮንትራት) | በቁጥር | 30,000.00 |
9 | የተለያዩ ያገለገሉ የኣው ሮፕላን መቀመጫ እና መደገፊያ ስፖንጆች(Cushion), ብዛት 500 | በቁጥር | 5,000.00 |
10 | ያገለገሉ የሰነድ ሻንታዎች (በኮንትራት) | በቁጥር | 5,000.00 |
11 | ከአውሮፕላንላይየወረዱያገለገሉፕላስቲክኩባያዎች(Cups) | በኪሎ | 1,000.00 |
12 | የተለያዩ ያገለገሉ የተቆራረጡ የእቃ ማሰሪያ ገመዶች(Belt) | በጥቅል | 2,000.00 |
13 | በወሩ የመጀመሪያ ዕለተ-ማክሰኞ ግልፅ የማገዶ እንጨት ጨረታ ሽያጭ በቦታው ይካሄዳል | በጥቅል | 20,000.00 |
ምድብ-2 | |||
14 | ያገለገሉ የስታራላይዘርና የመቁረጫ ማሽኖች | በቁጥር | 5,000.00 |
15 | ያገለገለ ቨርቲካል ሚሊንግ ማሽን ( |
በቁጥር | 20,000.00 |
16 | ያገለገለ ግራንድ ራፒደስ ሰርፌስ ግራይደር ማሽን (Grand Rapids surface grinder machine ) | በቁጥር | 30,000.00 |
17 | ያገለገለ ድሪል ፕሬስ (used Drill press) | በቁጥር | 5,000.00 |
18 | ያገለገለ ስፒሪንግ ቪል አርበር ፕረስ ማሽን(used Spring Ville Arbor press machine | በቁጥር | 2,000.00 |
19 | ያገለገለ ሾት ፒኒንግ ማሽን (USED SHOT PEENING MACHINE) | በቁጥር | 50,000.00 |
20 | ያገለገለ ክሮም ባዝ ከነ ቺለሩ(used chrome bath with its chiller) | በቁጥር | 5,000.00 |
21 | ያገለገለ የላውንዳሪ ማሽን | በቁጥር | 5,000.00 |
22 | ያገለገሉየአካልጉዳተኛወንበሮች(wheelchairs) | በጥቅል | 1,000.00 |
23 | የተለያዩ መጠን ያላቸው ያገለገሉ የህትምት ማሽኖች( Printing Machines ) | በቁጥር | 10,000.00 |
ሀ. ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ከላይ በዕቃዎቹ ትይዩ የዋጋዎች ዝርዝር መሰረት በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል:: ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 14 ቀን 2010 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00ብር /አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SAT04/001/10 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ለ. የዕቃዎችን ይዘትንና ናሙና መመልከት የሚፈልጉ ሰነድ የገዙ ተጫራቾች የካቲት 15 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ላይ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመልከት ይቻላል።
ሐ. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ የሚወዳደሩበትን የዕቃ ዋጋ በሚነበብ ሁኔታ ከሞሉ በኃላ በፖስታ (Envelop) በማሸግ እና የሚወዳደሩበትን የዕቃ አይነት እንዲሁም የራሳቸውን ሙሉ ስም ፖስታው (Envelop) ላይ በመጻፍ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በር እስከ የካቲት 21 ቀን 2010 ዓ.ም 10: 00 ሰዓት ድረስ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
መ. ከላይ ከተራ ቁጥር “1 ፣2፣8 እና 10” ለተጠቀሱት ዕቃዎች ተጫራቾች የሁለት ዓመት ኮንትራት ዉል መግባት የሚኖርባቸዉ ሲሆን ድርጅቱ ዕቃዎቹ በሚጠራቀሙበት ጊዜ ሲጠራቸዉ መጥተዉ የማንሳት ግዴታ አለባቸዉ።
ሠ. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T) የማይጨምር ሲሆን ፤ የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙት ዕቃ ተ.እ.ታ. የመክፈል ግዴታ አለባቸው።
ረ. ከተራ ቁጥር “ 1, 2, 8 እና 10 ”ውጭ ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች ያሸነፉ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ሙሉ ዋጋ በቅድሚያ በመክፈል ዕቃዎቹን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ይህ ባይሆን ግን ድርጅቱ ጨረታውን የሚሰርዝ መሆኑን እና ለጨረታው ማስከበሪያነት ያሳዙትንም ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ የሚሆን መሆኑን ያሳውቃል።
ሰ. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን: በአቅራቢያቸው ከሚገኝ ማንኛውም ባንክ በኢትዮዽያ አየር መንገድ ግሩፕ ስም የተሰራ የጨረታ ማስከበሪያ (BID BOND) ከለይ በተገለጸው የዋጋዎች ዝርዝር መሰረት በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (C.P.O) ፣ በማስያዝ በአካል መቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት (C.P.O) ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል::
ሸ. ተራ ቁጥር “ 8 እና 20 ” ላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎችን መጫረት የሚፈልጉ፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ወይም ቢሮ ፣ አካባቢን በማይበክል መንገድ የሚጠቀሙ መሆኑን የሚገልፅ ደብደቤ ወይም ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
ቀ. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ተ.እ.ታ (V.A.T)የማይጨምር ሲሆን የጨረታ አሸናፊዎች ለሚገዙተ ዕቃ ተ.እ.ታ የመክፈል ግዴታ አለባቸው::
በ. በትክክል የማይነበብ እና ስርዝ ድልዝ ያለው ሰነድ እንዲሁም በሰም ያልታሸገ ፖስታ (Envelop) ተቀባይነት የለውም።
ተ. የሁለቱም ምድብ ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የካቲት 22 ቀን 2010 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት ይሆናል።
ቸ. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
Ethiopian Airlines Group invites Potential international contactors to bid on Addis Ababa Bole International Airport Apron Expansion Project. Please click here to find detail on bid document.
Bid no.: SSNT-T 069
Ethiopian Airlines Group wants to invite interested bidders for the supply of
Any
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T069 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the password to download the document from Ethiopian airlines official website using https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
All bidders are required to submit bid bond 1% of their proposal in the form of bank guarantee, or certified payment order (C.P.O).
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for
For Further information please contact the below address:
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Addis Ababa, Ethiopia
Strategic sourcing non-technical section
Tel. 011-517-4028/8024
WoldeM@ethiopianairlines.com/YonatanT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
ETHIOPIAN AIRLINES
የጨረታቁጥር:- SSNT-T069
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለምግብ ማብሰያነት የሚዉል LOW PRESSURE GAS በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
ስለሆነምበሙያውዘርፍየታደሰ ህጋዊየንግድፈቃድያለው: የምዝገባወረቀትያለው: የተጨማሪእሴትታክስ (VAT) ተመዝጋቢየሆነእናየዘመኑንግብርየከፈለተጫራችበጨረታውመሳተፍይችላል፡፡
የጨረታማስከበሪያየሚሆን የጨረታ ዋጋቸውን 1 በመቶ በባንክየተረጋገጠቼክ /ሲፒኦ/ ባንክጋራንቲማስያዝይኖርባቸዋል:: አሸናፊውከተለየበኃላበጨረታውለተሸነፉትተጫራቾችያስያዙትየጨረታማስከበሪያወዲያውኑተመላሽይሆናል::
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 21 2010 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T069 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መክፈቻ ቁልፍ (password) ማግኘትና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድህረ ገፅ ላይ በሚከተለው ሊንክ መሰረት ዳውንሎድ በማድረግ መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ጥር 21 ቀን 2010 ዓ.ም ከቀኑ በ9፡00ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪማብራሪያ:- የኢትዮጵያአየርመንገድ
ቦሌአለምአቀፍአየርማረፊያ
ስትራቴጂክሶርሲንግዲፖርትመንት
በስልክቁጥር 0115174028/8024
WoldeM@ethiopianairlines.com/YonatanT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
Bid Announcement No. SSNT-T068
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of
No | Type/Specialty | Preferred location |
1 | General Hospitals | Addis Ababa, Hawassa |
2 | Medical Centers | Addis Ababa, Hawassa |
3 | Higher Clinics | Addis Ababa, Hawassa |
4 | Special Dental Clinic | Addis Ababa |
5 | Special ENT Centers | Addis Ababa |
6 | Special Eye Clinic | Addis Ababa |
7 | Optometric Shops | Addis Ababa |
8 | Special Hospital -Orthopedics | Addis Ababa |
9 | Maternal and Child Care Center | Addis Ababa, |
10 | Prosthetic & Orthic center | Addis Ababa |
11 | Physiotherapy centers | Addis Ababa |
12 | Special Dermatology Clinic | Addis Ababa |
13 | Mental Health Care Centers | Addis Ababa |
14 | Diagnosis Centers | Addis Ababa |
15 | Clinical Laboratories | Addis Ababa |
16 | Pharmacy | Addis Ababa, Hawassa, Baher Dar, |
17 | Specialized Center for Cardiovascular Health | Addis Ababa |
Any health service provider legally established with renewed trade license and have one year and above working experience can participate the bid.
Any interested bidders should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T068 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the password to download the document from Ethiopian airlines official website using https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
The sealed bid document shall be returned to Ethiopian Airlines, strategic sourcing section not later than 30th January 2018 at 2:00 PM. The bid will be opened on the same date 30th January 2018 at 2:30 PM at Addis Ababa Ethiopian Airlines, Employees’ Main Cafeteria at
For Further information please contact the below address:
Ethiopian Airlines
Bole International Airport
Strategic Sourcing N-Technical
Addis Ababa, Ethiopia
Tel. 011-5-178025 or
011-5-174552
E-mail: TsegenetF@ethiopianairlines.com/ YonatanT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserve the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥርSSNT-T068
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች ለሠራተኞች የጤና አጠባበቅ ሊሰጡ የሚችሉ የጤና ተÌማቶችን አወዳድሮ ለሁለት (2) ዓመት ውል ለመግባት እና አብሮ ለመስራት ይፈልጋል ፡፡
ተ.ቁ | የተÌሙ አይነት እና ዘርፍ | አገልሎቱ የተፈለገባቸው ቦታዎች |
1 | አጠቃላይ ሆስፒታል | አዲስ አበባ #ሐዋሳ እና አሶሳ |
2 | የህክምና ማዕከላት | አዲስ አበባ #ሐዋሳ እና አሶሳ |
3 | ከፍተኛ ክሊኒኮች | አዲስ አበባ #ሐዋሳ እና አሶሳ |
4 | የጥርስ ልዩ ህክምና ክሊኒኮች | አዲስ አበባ |
5 | ከአንገት በላይ ልዩ ማዕከላት | አዲስ አበባ |
6 | ልዩ የዓይን ክሊኒኮች | አዲስ አበባ |
7 | የመነጽር ቤቶች | አዲስ አበባ |
8 | የአጥንት ልዮ ሆስፒታሎች | አዲስ አበባ |
9 | የእናቶች እና ህጻናት እንክብካቤ ማዕከላት | አዲስ አበባ |
10 | ፕሮስቴቲክ እና ኦርቲክ ማዕከላት | አዲስ አበባ |
11 | ፊዚዮቴራፒ ማዕከላት | አዲስ አበባ |
12 | ልዩ የቆዳ ክሊኮች | አዲስ አበባ |
13 | የሥነ-አዕምሮ ህክምና ማዕከላት | አዲስ አበባ |
14 | የምርመራ ማዕከላት /Diagnosis Centers / | አዲስ አበባ |
15 | ክሊኒካል ላቦራቶሪ/Clinical Laboratories | አዲስ አበባ |
16 | መድሃኒት ቤት /Pharmacy / | አዲስ አበባ #ሐዋሳ #ባሕርዳር # ደሴ እና አሶሳ |
17 | ልዮ የልብ ህክምና ማዕከላት/ Cardiovascular Health | አዲስ አበባ |
በአገልግሎቱ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው # አንድ (1) ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ #የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ወረቀት ያለው እናየዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 22 2010 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T068 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መክፈቻ ቁልፍ (password) ማግኘትና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድህረ ገፅ ላይ በሚከተለው ሊንክ መሰረት ዳውንሎድ በማድረግ መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ተጫራቾች በጨረታው ሠነድ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እሰከ ጥር 22 ቀን 2010 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ጥር 22 /2010 ከቀኑ በ8፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል
ስልክ ቁጥር 011 517 8025/011 517 4552
TsegenetF@ethiopianairlines.com/ YonatanT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Bid Announcement No.:- SSNT-T070
Ethiopian Airlines intends to conduct a bid for the selection of potential Injerasupplier.
Any supplier who legally established with renewed trade license, VAT registration certificate and have two (2) years working experience should deposit non-refundable ETB100(One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) branch referring this tender number SSNT-T070 to Ethiopian Airlines account Number 1000006958277(E-99). Bidders shall email the scan copy of the deposit slip to the below address and will get the password to download the document from Ethiopian airlines official website using https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents.
Bidders are required to bring both original and copy of their bid document for
For more information; please contact the below address.
Ethiopian Airlines Enterprise
Bole International Airport, Addis Ababa, Ethiopia
Procurement and Supply chain Management Department
Tel. 011-5-174-483/8953
E-mail:LimenihG@ethiopianairlines.com
YonatanT@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T070
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለድርጅቱ ሰራተኞች እና
በሙያ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው" ሁለት (2) አመትና ከዛ በላይ የሰራ" የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15,000.00 /አስራ አምስት ሺ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኃላ በጨረታው ለተሸነፋት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 14 2010 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናቶች በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር/አንድ መቶ ብር/ በሂሳብ ቁጥር 1000006958277(E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጨረታ ቁጥር SSNT-T070 በሚል ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ተጫራቾች የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ(Deposit Slip Copy) ስካን በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ ሰነዱን መክፈቻ ቁልፍ (password) ማግኘትና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድህረ ገፅ ላይ በሚከተለው ሊንክ መሰረት ዳውንሎድ በማድረግ መውሰድ ይችላሉ፡፡
https://www.ethiopianairlines.com/corporate/media/media-relations/tender-documents
ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የእቃ ግዢ ክፍል ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ በተመሳሳይ ቀን ጥር 14 ቀን 2010 ዓ.ም ከቀኑ በ9፡00ሰዓት ይከፈታል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ:-
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ፕሮኪውርመንት እና ሰፕላይ ቼ ይን ማኔጅመንት ክፍል
በስልክ ቁጥር 011-5-174-483/8953
ኢ-ሜይል: LimenihG@ethiopianairlines.com
YonatanT@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Click here to download RFP
Click here to download RFP
Click here to download RFP
Click here to download RFP